Skip to main content

Posts

Showing posts from October, 2020

ለመሆኑ የዛሬው ሲዳማ ስያሜውን ከየት አገኘ? በተለይ ሲዳማ የሚለው ስም እንዴት ለበርካታ ብሄሮች መጠሪያ ልሆን ቻለ?

    ‘‘ ሲዳማ “ የሚለውን ስም በአብዘኛዎቹ የአትዮጵያ እና የውጭ አገራት መጣጥፎች ውስጥ የወቅቱን የሲዳማ ብሔር ብቻ ሳይሆን፤ ሌሎች በርካታ ብሔር እና ብሔረሰቦች መጠሪያ ሆኖ ማየቱ አዲስ ነገር አይደለም። ነገሩን ይበልጥ የሚያወሳስበው ደግሞ፤ በሲዳማ ላይ የተለያዩ ጽሁፎችን ያቀረቡ ጻሃፍት፤ሲዳማ እያሉ የሚጠሯቸው ህዝቦች አንዱ ከሌላው በባህል እና ቋንቋ የተለያዩ እና ከቀድሞው የባሌ ክፍለሃገር ጀምሮ እስከ ጅማ ድረስ ስፍረው የነበሩ መሆናቸው ነው። እኔም ስለ ሲዳማ ታሪክ ባነበብኩ ቁጥር፣ ስለ ሲያሜው የተለያዩ ጥያቄዎችን ማንሳተ ስላልቀረ፤ ‘‘ ሲዳማ “ በሚለው ሲያሜ ላይ ታሪክ አገላብጨ ያገኘሁትን መረጃ ከእናንተ ጋር ለመጋራት ያህል እንደሚከተለው አቀርበዋለሁ። በእርግጠኝነት ማረጋገጥ ባይቻልም፤ ‘‘ሲዳማ“ የሚለው ሲያሜ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ታሪክ ጸሃፍት ዘንድ የተጠቀሰው ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ325 እስከ 50 ድረስ አክሱምን በአስተዳደሩት ንጉስ ኢዛና ዘመን ነው። የታሪክ ጸሃፊ የሆኑት፤ ፕላዚኮቪስኪ/ Plazikowksy በአክሱማይት ዘመን ስለነበሩ ኩሽ ዘሮች በጻፋቸው ጽሁፎች ውስጥ እንደገለጹት ከሆነ፤ የአክሱም ንጉስ የሆኑት ኢዛና ከነበሯቸው የስልጣን ስሞች መካከል „King of Siyamo“ የሚለው አንዱ ነው። በርግጥ ይህ “ሲያሞ” የሚለው ሲያሜ “ሲዳማ” ከሚለው ጋር ይገናኝ አይገናኝ ማረጋገጥ ባይቻልም፤ በርካታ ጸሃፍት ግን የዘር ግንዱ ከሃይማቲክ/ “proto-Hamitic” የሆነ እና በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ የሰፈረ ህዝብ መጠረያ ነው በማለት ይከራከራሉ።   በርግጥ ሲያሜውን ከብሔር ትርጉም ጋር አያይዞ ለመግለጽ አስቸጋር እና አከራካሪ ቢሆንም፤ የ20ኛው ክፍለ ዘመን ጸሃፍዎች ግን ሲዳማ የሚለውን ስም፣ ለበርካታ በደቡብ ኢት

Sidaamu Dagoomu Qoqqowu Mootimma Woga, Turizimete Biiro COVIDI-19 Gargadhatenni Turizime Wirro Fanate COVID-19 Qoropho Pirotokoole Qajeelsha Uytanni No

Lee aganna ale koroonu fayya korkaatinni kalqete gobbuwa dannansa cufidheenna gawajjantino handaarra giddo mitte turizimete industureeti. Turizimete industure cufamase korkaatini hakko handaarinni owaante bobbakkino dureeyye, daa"achishaanonna hodhishshu owaante uytanno maamarra miinji gawajjame keeshshino. Xaano fayya tini keeshshitannota ikkase bikkinni, tennenni heeshsho suffuro turizimete industurenna jifantannohura Kalqete Turizimete Uurrinshanna Hodhishshu Kawumsille "Haaro COVID-19 Qorophote Biddissa" qixxeessatenni turizime wirro fanantanno gede assate looso loossanni no. Gobbankerano Woganna Turizimete Ministere konne "Haaro COVID-19 Qorophote Biddissa" hoteellate, loojjatenna, daa"achishaano uurrinshubbara hawaqisate looso loossanni afantanno. Qoqqowinkera afantannoti daa"ataanote owaante uytanno uurrinshubba konne biddissa loosu aana hosiissanno gede uurrinshunbbate annuwi ledo malammoonniha ikkanna ogeeyyeteno qajeelshaanote qajeelsha uy

The #Sidama’s #PP Hijacked State

By Denboba Natie   I. Background   The Sidama nation as the rest of the oppressed nations in Ethiopia has been demanding its rights to be restored since it has been conquered by Abyssinian king Menelik II during the period of Berlin’s conference of scramble for African in 1880s. The groups supporting their king argue that the king’s expansion was territorial thus it was not colonial. The colonised argue that, as the Berlin’s conference was focussed on agreeing who to take which part of Africa without any consideration for its legitimate owners, the Abyssinian Menelik’s colonial regime has equally negotiated with all colonial powers to ensure its colonial expansion where the regime has committed genocide as it went through the colonies.   For example, king Menelik II has negotiated with France and sold Djibouti to France, as it had negotiated with Italy to hand Eritrea to them and to Britain Somaliland and many more. Evidences show that in return France gave Menelik II 1000s of rifles w

ግንግላቴ/ Ginigilaate፤ የሲዳማ ባህላዊ የሙዝቃ መሳሪያ

የመሰማትም ሆነ የማየት እድሉን አግኝቸ ባላውቅም፤ በልጅነተ ሲዳማ ካሉት በርካታ ባህላዊ የሙዝቃ መሳሪያዎች መካከል፤ ግንግላቴ አንዱ መሆኑን አውቃለሁኝ። ከዛሬ አስር አመት በፊት በታተመው የሲዳማ ብሔር ታርክና ባህል መጻፍ ውስጥ፤ ስለዚሁ ባህላዊ የሙዝቃ መሳሪያ በትንሹም ቢሆን የተጻፌ ሲሆን፤ በመጽሃፉ ውስጥ እንደተጠቀሰው ከሆነ፤ ግንግላቴ አብዘኛውን የሙዝቃ ድምጾችን የሚወክሉ፣ በቁጥር ወደ ሰባት የሚሆኑ፤ በግምት አንድ ሜትር ቁመት ያላቸው፣ ጠንካራና በጣም ከደረቀ እንጨት የሚሰራ የሙዝቃ መሳሪያ ነው። የሙዝቃ መሳሪያው በአብዘኛው በልጆች እና ወጣቶች የሚዘወተር ቢሆንም፤ አዋቂዎችም እንደሚጫወቱት ይነገራል። በእርግጥ ይህ አይነት የሙዝቃ መሳሪያ በአፍሪካ በተለይ በምእራብ አፍሪካ አገራት ባህላዊ ይዘቱን ሳይለቅ፣ አሁንም ቢሆን በጥቅም ላይ የሚውስ ሲሆኑ፤ ከአፍሪካ ውጭም ይገኛል። ለምሳሌ ያህል፤ በስራ አጋጣሚ በመካከለኛው አሜሪካ አገራት በተለይ በጓቴማላ በነበርኩበት ወቅት መሰል የሙዝቃ መሳሪያ በጥቅም ላይ ሲውል አይቻለሁኝ። እነሆ ይህንን የሲዳማ ባህላዊ የሙዝቃ መሳሪያ፣ እንደእነ ድምጹን ሆነ መልኩን ሳታዩ ለአደጋችሁ ሁሉ፤ እውነተኛ ግንግላቴን በ1934 ሲዳማን ሲጎበኝ የነበረ አንድ አውሮፓውያዊ፤ ከይርጋለም ከተማ፣ በዚሁ መልኩ በፎቶ አስቀርቶታል እናም እንድታዩት ዘንድ ፎቶውን ተጋራሁ። Musical instrument in Sidamo. Yrga Alem - Midjidja, Ethiopia in 1934-35 

#WOXARATTO# LOLAHUNNA HAWAASI GARBI AKKIMALE WO'ME GAWAJJINONSA MANNI WO...

„የሲዳሞ ቆንጆ“

  ገጣሚ፤ ጸሐፊ ተውኔት፤ መምህር እና የስነ ጹሑፍ ተመራማሪ ደበበ ሰይፉን ጨምሮ፤ ሲዳማ በርካታ ታላላቅ የአገራችን የጥበብ ስዎች አፍርታለች። እርሷ ካፈራቻቸው በተጨማሪም፤ የአገሪቱ አንቱ የተባሉ የጥበብ ኬያኒያን ቤታቸው አድርገው ኖሮባታል። ከእነዚሁ ሲዳማን በተለይ ሐዋሳን ቤታቸው አድርገው ከነበሩት መካከል የዓለም ሊቀ ሊቃውንት፣ የኪነ ጥበብ ምሑር የተከበሩ ሰዓሊ አፈወርቅ ተክሌ ይገኙበታል። የዓለም ሊቀ ሊቃውንት፣ የኪነ ጥበብ ምሑር የተከበሩ ሰዓሊ አፈወርቅ ተክሌ በየጥቅላይ ግዛቶቹ እየተዘዋወሩ፣ በየቦታው እስከ ሦስት ወራት በመቀመጥ የኢትዮጵያን ታሪክ እና የብሔረሰቦቿን ባህልና ወግ ሲያጠኑ በቆዩበት ወቅት፤ የሲዳማ ህዝብ ባህል፤ አኗኗር፤ አለባበስ ወዘተ አጥንተው መጨረሳቸውን ተከትሎ፤ በሐዋሳ ከተማ ይገኝ በነበረው ቪላ ቤታቸው፤ ይህንን „ የሲዳሞ ቆንጆ “ የተሰኜውን ስራ ስርተዋል። ይህ በ1960 ዎቹ የተሰራው ስራ፤ ለዘመናት የወቅቱን የሲዳማን ባህላዊ አለባበስ እና የእለተእለት አኗኗር ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው።

ሀዋሳ ከተማ ኤፍሬም አሻሞን አስፈረመ

  አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስመር አጥቂው ኤፍሬም አሻሞ ከመቐለ 70 እንደርታ ወደ ሀዋሳ ከተማ በአንድ አመት ውል ተዘዋውሯል፡፡ በቀድሞ ተጫዋቹ ሙሉጌታ ምህረት የሚሰለጥነው ሃዋሳ ከኤፍሬም አሻሞ በተጨማሪም ከደቡብ ፖሊስ ተከላካዩ ዘነበ ከድር እና ግብ ጠባቂውን ዳግም ተፈራ (ቻቺ) በአዲስ ውል ፈርመው ውላቸው ፀድቋል፡፡ በተመመሳሳይ ክለቡ ሰሞኑን የበርካታ ተጨዋቾችን ውል ያራዘመ እና አዲስ ተጨዋቾች ማስፈረሙን ከኢትዮ ኪክ ኦፍ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

Shaafeettu projekitte safo hananfi

Sidaamu daga qoqqowunni daga uminsa huuro aate malaate ikkitinota shaafeetate projekitte safo 130 diri aleenni guddinota dagate sharro guma gantanno assinnoha doorsonke malaate ikkitino shaafeeta loosa hananfi.     Hawaasi Quchumi Gashshooti katamu latishshinna konistirakshiinete biddissi layinki sooreessinna konstirakshiinete handaari sooreessi kalaa Worqu Toomaasihu Quchumi Gashshootinni amadantino jajjabba projektubba mereero shaafeetate xinti, (tawore) kolishsho doogo(aspaalte) kullannireeti yiino.      Shaafeeta baxillunna mittimmate xawishsha ikkitinotano xawise kalaa Worqu projekte hananfihunni mittu diri giddo gumulantanno gede jawaantetenni loonsanni hee'noonnitano buuxisinno.    Lemiina mitte (21) gottinatu noota tenne projekte 130 miiloone womaashsha amandoonniha ikkanna xintinoonnihuno Fichee cambalaalla ayirrinsanni gidumaali mule nooha ikka Quchumu biinfillira wo'munku teessaanoranna daa''ete daanno baalira turistete horo aannohanna dagate lee

Hawassa City from the sky 2020

ቡርሰሜ የሲዳማ ባህላዊ ምግባችን አሰራር/How to make Ethiopian sidama cultural food gur...

Addis’ New Manager to focus on addressing injustice, good governance

  Hawassa Gets New Mayor The new General Manager of Addis Ababa City Administration, Tiratu Beyene, said that ensuring Addis Ababa becomes the city of all Ethiopian nations where no one suffers from injustice is one of his priority areas. The former Mayor of Hawassa, Tiratu Beyene, has been appointed as the General Manager of The Addis Ababa City Administration after Deputy Mayor Adanech Abiebie added him to her Cabinet with the Rank of Deputy Mayor. During a regular session held on Wednesday, the Addis Ababa City Council approved a total of eight appointments nominated by the Addis Ababa City Mayor for various posts in the city administration, including Tiratu’s new post. These latest appointees include Meskerem Feleke (Head of Housing Development and Management Bureau), Ayalnesh H/Mariam [Eng.] (Head of Construction Bureau), Meskerem Mengistu [PhD] (Commissioner of Planning Commission), Milkesa Jagama [PhD] (Head of Land Development and Management Bureau), Muluken Habtu [PhD] (Head o

#BREAKING! Donald Trump`s Shocking Remarks About Grand ethiopian Renaiss...

የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አፀደቀ

የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አፀደቀ። ምክር ቤቱ ለሁለት ቀናት ባካሄደው 2ተኛ ዙር 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ጉባኤ አዲስ በተሾሙት ረዳት ፕ/ር ፀጋዬ ቱኬ አቀራቢነት ቀድሞ በስራ ላይ የነበሩ 11 የካቢኔ አባላት ሹመት ተቀብሎ አፅድቋል። በዚህም መሰረት  1ኛ. የተከበሩ አቶ ደስታ ዳንኤል የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ኃላፊ፣ 2ኛ. የተከበሩ አቶ ደግፌ ዳንኤል የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ፣ 3.ኛ የተከበሩ ወ/ሮ ደርጊቱ ጫሌ የባህል ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ፣ 4ኛ. የተከበሩ አቶ አበባየሁ ላሊማ የሀዋሳ ከተማ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት መምሪያ ኃላፊ፣ 5ኛ. የተከበሩ አቶ መብራቴ መስፍን የአቃቤ ህግ መምሪያ ኃላፊ፣ 6ኛ. የተከበሩ ወ/ሮ ፍሬህይወት ወ/ፃዲቅ የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች መምሪያ ኃላፊ፣ 7ኛ. የተከበሩ አቶ ታረቀኝ ዳሪሞ... የኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪ ልማት መምሪያ ኃላፊ፣ 8ኛ. የተከበሩ አቶ መከተ ተሰማ... የሰላምና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ፣ 9ኛ. የተከበሩ ወ/ሮ በላይነሽ ገዳ... የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ልማት መምሪያ ኃላፊ፣ 10ኛ.የተከበሩ አቶ ሙንጠሻ ብርሀኑ... የጤና መምሪያ ኃላፊ፣ 11ኛ. የተከበሩ አቶ መልካሙ ተፈራ.... የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል። በተጨማሪም የተከበሩ አቶ ተሻለ ኡርጌሳ የሀዋሳ ከተማ ምክር ቤት የኢኮኖሚ ዘርፍ የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ። የተከበሩ ወ/ሮ ዘውዲቱ ገ/መስቀል የሀዋሳ ከተማ ምክር ቤት የማህበራዊ ዘርፍ የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ሆነው ተሹመዋል።

የተከበሩ አቶ ጠራቱ በየነ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማ ስራ አስከያጅ ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል

  Adis Ababu Quchumi Gashshooti Amaale mini kantiibbite Baabba Adaanechi Abebe siqishanni techo barra babbaxxino biilloonye kaajjinshoonniha ikkanna Ayirradu kantiiwinke Kalaa Xiraatu Bayyanihu aantaanchu kantiiwi ayirrinyinni Addisi abebu Quchumi Gashshooti Quchumu loosu harisaanchi Biiro Sooreessa assine biilloonsinoonni. Kalaa Xiraatu Bayyanihu Hawaasi Quchumi Gashshooti kantiiwa ikke doorami yannanni hanafe: Ammanamatenni,Sumbetenninna Jawaantetenni Hawaasi Quchuma Gashshe keeshshasi wo'manta yanna qaangannita ikkitanna Quchumaho ga'labbo assatenni,latishshu buuxamanno gedenna danchu Gashshooti halaalaancho ikkanno gede hashsha barra loosatenni halaalaancho dagate beetto ikkasi keeshshino yannanni naqqansoonnisi. Ayirradu Kalaa Xiraatu Bayyanihu biillonyeho day gedenoonni albiidi Hawaasi Quchumi loosu harisaano hanafantinota kaajjadda loosu hajubba haaro hedo ledatenni albillicho harisatenni shiima yanna giddo soorro abba dandiitanno massagaano ikkansa huwata hasiissanno. H

የማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስትሩ ታከለ ኡማ የሲዳማ ወርቅ አምራች ኩባንያን ጎበኙ

  የማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስትሩ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) በዛሬው ዕለት የሲዳማ ወርቅ አምራች ኩባንያን ጎብኝተዋል። ኩባንያው ከሀዋሳ 180 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ የገናሌ ወንዝ ገባር በሆነው የሎጌታ ወንዝ ዳርቻ ላይ ወርቅ ለማውጣት በሂደት ላይ መሆኑን ከሚኒስትሩ የፌስቡክ ገፅ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ ኩባንያው በአካባቢው ተወላጆችና ነዋሪዎች ባለቤትነት የሚመራ መሆኑን መረጃው ጠቅሷል። ከሁለት ወር በኋላ ምርቱን ለገበያ ማቅረብ ይጀምራልም ተብሏል። ይሁን እንጂ አካባቢው መንገድን ጨምሮ ከፍተኛ የመሰረተ ልማት ችግር አለበት ነው የተባለው፡፡ ችግሩን መፍታት በሚቻልበት ሁኔታ ዙሪያ ከክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ጋር መምከራቸውን ኢ/ር ታከለ ገልፀዋል፡፡ ችግሩን ለመፍታት የማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስቴር ድጋፍ እንደሚያደርግም አረጋግጠዋል። ©Ebc

ሰኔ 27 2012 ዓ.ም የተመሠረተው የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ያለፋትን 3 ወራት ባወጣው የሽግግር እና የዝግጅት እቅድ መሠረት እየሠራ እንዳሳለፈ ተገልጿል

ሰኔ 27 2012 ዓ.ም የተመሠረተው የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ያለፋትን 3 ወራት ባወጣው የሽግግር እና የዝግጅት እቅድ መሠረት እየሠራ እንዳሳለፈ ተገልጿል፡፡ SMN 02/02/2013 ዓ.ም ሀዋሳ  ክልሉ ከየትኛውም ጉዳይ በላይ የክልል አደረጃጀቱ ጠንካራ እና የህዝቡን ጥያቄ መመለስ በሚያስችሉት ጉዳዮች ላይ በማተኮር መሥራቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ገልጸዋል፡፡ ከህዝቡ ጋር የመመካከር እና ተግባቦት የመፍጠር ፡የፀጥታ ሀይሉን የማጠናከር የተጀመሩ የመህር እና የበልግ ስራዎችን የማጠናከር እና ኮሮናን የመከላከል ስራ ባለፋት ሦስት ወራት ከተከናወኑ ተግባራት በዋናነት ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ክልሉ በሙሁራን ባስጠናው ጥናት መሠረት ሀዋሳ ከተማ እንደበፊቱ ዞን ሆና ተጠሪነቷ ቀጥታ ለክልሉ ሆኖ የሚቀጥል ሆኖ ቀሪው የክልሉ አከባቢዎች በ 4 ዞን እንዲሆን መታሰቡን የገለፁት አቶ ደስታ ይህንንም በቀጣይ ከህዝቡ ጋር ምክክር እንደሚደረገብበት አስታውቀዋል፡፡  ይህም ሲዳማ ክልል ካለው የቆዳ ስፋት እና ውስን በጀት አንፃር ጠቃሚ ነው ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ ዞኖቹም እንደማስተባበሪያ ብቻ በአንድ ዞን ከ50 ሰው ባልበለጠ የሰው ሀይል እንደሚዋቀር ተናግረዋል፡፡ ክልሉ የተመደበለት 10.7 ቢሊየን ብር አምና ከተመደበው 7 ቢሊየን ብር ጭማሪ ቢኖረውም ክልሉ ካለው የወጪ ፍላጎት አንፃር በቂ ባይሆንም የውስጥ ገቢን በመጨመር ከተመደበው በጀት 50 በመቶ የሚሆነውን ለካፒታል በጀት በማዋል የሕዝቡን የልማት ጥያቄ ለመመለስ ይሠራል ብለዋል አቶ ደስታ አላግባብ የሚባክን ሀብት እንዳይኖርም የክልሉ ጠቅላላ ኦዲት ከተመደበው 10.7ቢሊየን ብር ውስጥ 7 ቢሊየን የሚሆነውን ኦዲት ለማድረግ እቅድ መያዙም ተገልጿል፡፡ የሲዳማ ክልል በተያዘው አመት በፌዴራል ስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን ለ9

ከአቅም በታች ለመስራት ያቀደው የሲዳማ ክልል

ትውልዱ የሰንደቅ ዓላማን ክብር በመገንዘብ እንዲጠብቀው የማድረግ ኃላፊነታችንን እንወጣለን-የምክር ቤት አባላት

የሲዳማ ባንድራ በወራንቻ   ሀዋሳ ጥቅምት 1/2013 (ኢዜአ) ሰንደቅ ዓላማ የሉአላዊነትና የሠላም መገለጫ በመሆኑ መጪው ትውልድ ክብሩን ተረድቶ እንዲጠብቀው የማድረግ ኃላፊነታችንን እንወጣለን ሲሉ የሲዳማ ክልል ምክር ቤት አባላት አስታወቁ ፡፡ የሲዳማ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በሐዋሳ እየተካሄደ ነው። አስተያየታቸውን ለኢዜአ ከሰጡ የምክር ቤቱ አባልት መካከል ፓስተር ማቴዎስ ጫቦ “ሰንደቅ ዓላማችን የሉአላዊነትና የሠላማችን መገለጫ ነው” ብለዋል ፡፡ “እንደ ምክር ቤት አባልነታችን ለሰንደቅ ዓላማ ያለን አክብሮት የበለጠ ከፍተኛ ነው” ሲሉም ተናግረዋል። “ቀጣዩ ትውልድ ለሰንደቅ ዓላማው በቂ ግንዛቤና ክብር እንዲኖረው ማድረግ ያስፈልጋል” ያሉት ፓስተር ማቴዎስ እንደ የምክር ቤት አባልነታቸው ለተግባራዊነቱ ኃላፊነታቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል ። “የምክር ቤት አባላት በየደረጃው በሚከናወን የበዓሉ አከባበር ሥነ-ሥርአት ላይ በመገኘትና መልዕክት በማስተላለፍ ኃላፊነታችንን መወጣት ይጠበቅብናል” ብለዋል፡፡ “ሲዳማ ክልል ሆኖ በመደራጀቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የክልሉን ሰንደቅ ዓላማ ከኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ጋር በመስቀል ስለሚከበር ዘንድሮ እለቱ ልዩ ትርጉም ይኖረዋል” ያሉት ደግሞ ሌላው የምክር ቤቱ አባል አቶ ለገሰ ላንቃሞ ናቸው፡፡ ዘንድሮ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የተሰጠውን ትኩረት መሰረት በማድረግ በትውልዱ ዘንድ የበለጠ ክብር እንዲሰጠው ለማድረግ እንደሚሰሩ አመላክተዋል ። “እስከታችኛው መዋቅር ባሉ ምክር ቤቶች በተለይ ሕፃናት ላይ ትኩረት ሰጥቶ በመስራት ክብሩን ይበልጥ ከፍ ለማድረግ እንጥራለን” ብለዋል ፡፡ ሌላው የምክር ቤቱ አባል አቶ ብርሀኑ ላታሞ “ብዙ ጀግኖች የተዋደቁለት ሰንደቅ ዓላማ የኢትዮጵያና ህዝቦቿ የክብር መገለጫ ነው” ብለዋል ፡፡ “አሁን ያለው ትው