Skip to main content

Posts

Showing posts from September, 2020

የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ከሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጋር በዳያስፖራ ጉዳዮች ላይ በጋራ በሚሰራበት ሁኔታ ላይ ተወያየ

የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ከሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጋር በዳያስፖራ ጉዳዮች ላይ በጋራ በሚሰራበት ሁኔታ ላይ ተወያየ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ከሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ክቡር አቶ ደስታ ሌዳሞ ጋር በዳያስፖራ ጉዳዮች ላይ በጋራ መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ። በውይይቱ ከተዳሰሱ ርዕሰ ጉዳዮች መካከል የክልሉ ተወላጅ የሆኑ የዳያስፖራ አባላትን በኢንቨስትመንት ስራ ላይ ለማሰማራት በጋራ ስለሚሰራበት ሁኔታ፣ በክልሉ መዋዕለ ንዋያቸውን ላፈሰሱ የዳያስፖራ አባላት የሚሰጠው ድጋፍ ተጠናክሮ ስለሚቀጥልበት መንገድ እንዲሁም በክልሉ በኢንቨስትመንት ዘርፍ የተሰማሩ የዳያስፖራ ኢንቨስተሮች የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች በጋራ መፍታት የሚያስችሉ ስልቶች ይገኙባቸዋል። በተጨማሪም በውይይቱ ወቅት ክልሉ በኤጀንሲው የቀረበውን የዳያስፖራ አደረጃጀት ጥያቄ ተቀብሎ የፈታበት ፍጥነትና አደረጃጀቱን በሰው ሃይል ለማሟላት የሄደበት ርቀት የሚደነቅ መሆኑ የተጠቀሰ ሲሆን፣ ሁለቱም አካላት በዳያስፖራ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት ዝግጁነት እንዳላቸው ገልጸዋል። © Ethiopian Diaspora Agency

"ዛሬ ስለራሳችን ስለ ሲዳማና ሲዳማነት መረር ያለ እውነትን በልኩ ተነጋግረን ወደ ዘላቂ መፍትሔ መምጣት አለብን የሚል እምነት አድሮብኛል"

"ዛሬ ስለራሳችን ስለ ሲዳማና ሲዳማነት  መረር ያለ እውነትን በልኩ ተነጋግረን ወደ ዘላቂ መፍትሔ መምጣት አለብን የሚል እምነት አድሮብኛል"  © Abraham Ayele እንደጻፌው ዛሬ ስለራሳችን ስለ ሲዳማና ሲዳማነት መረር ያለ እውነትን በልኩ ተነጋግረን ወደ ዘላቂ መፍትሔ መምጣት አለብን የሚል እምነት አድሮብኛል። ስለ ሲዳማ ህዝብ ከሩቅም ከቅርብም፣ በውጭም፣ ከራሱ ከህዝቡ በወጡ ሰዎችም ጭምር ብዙ የተወላገዱ አስተሳሰቦች መኖራቸው እሙን ነው። አሁን እኛ ከራሳችን በላይ ጥብቅና የምንቆምላቸው የድሮ ገዢዎቻችን በፈፀሙት በደል ህዝቡ በሌሎች ህዝቦች በትርፍ ተጠቃሚና አልፎ አልፎም ራሱ ገዢ ተደርጎ የሚታይበት ሁኔታ ተፈጥሮ ቆይቷል አሁንም አለ። ከተሳሳተ የታሪክ ንግርት ተነስተው ተበድለን ነበር የሚሉ ወገኖች ሒሳብ በዚህ ምስኪን ህዝብ ለማዋራረድ ግዚያቸው፣ ገንዘባቸው፣ ጉልበታቸውና ሙሁራዊ ህሊናቸውም ጭምር ሲያባክኑ እናያለን። ገዢዎችና ጨቋኝ መደቦች የሲዳማን ህዝብ መጠቀምያ ለማድረግ ለዘመናት ማንነቱ ረስቶ የወል ካባ አስተሳሰብ አልብሰው በራበው አንጀቱ እነሱ በበሉት እንዲያገሳ፣ በታረዘው ሰውነቱ እነሱ በለበሱት ተኩራርቶ በተበጫጨቀችና አፈር መስላ በቆሸሸች ነጠላው አፉንና አፍንጫውን ሸፍኖ ቀብረር እንዲል፣ እነሱ ለዝናቸው፣ ለሃብታቸው፣ ለልጅ ልጃቸው ክብርና ለንግስናቸው ብለው የሚለኩሷቸው የእርስ በርስ መክፋፈልና ወጣቶቻችን ስራ በማጣት ሚክንያት ወደ የማይሆን ቦታ እንዲማገድ በማድረግ ከሞት የተረፈውን “እገሌ ገዳይ” እያለ እንዲፎክርና ከሌላ የተለየ እንደሆነ ለማሳመን ለዘመናት በሰሩት ስራ እውነተኛ ማንነታችን አጥተን እኛ ብቻችን አገር ሙሉ ሲዳማ ፣ ሌላው ባዕድ፤ እኛ መሪ ሌላው ተከታይ፣ እኛ ጀግኖች ሌላው ደካማ፣ እኛ ትልቅ ህዝብ ሌላው ከኛ

የደቡብ ክልል ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጄንሲ፤ በኤጄሲው ሲያገለግሉ የነበሩትን የሲዳማ ተወላጆችን በፍቅር ሸኘ

“ፍቅር ከየትኛውም ገንዘብ በላይ ነው”   የደ.ብ.ብ.ሕ.ክ.መንግስት የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጀንሲ ተቋሙን በኃላፊነትና በተለያዩ ሞያዎች ሲያገለግሉ ለነበሩና በተለያየ የስራ ኃላፊነትና ባለሙያነት ኤጀንሲውን ለለቀቁ ሰራተኞች የሽኝት ፕሮግራም አካሂዷል፡፡ በሽኝት መርሀ-ግብሩ እንደተጠቀሰው የተቋሙ ሁሉም ፈጻሚ ባለሙያዎችና አመራሮች የኤጀንሲውን ተልዕኮ ለማሳካት የተጣለባቸውን የሥራ ኃላፊነት በቁርጠኝነትና በብቃት እየተወጡ እንዳለ የታወሰ ሲሆን፤ ከኤጀንሲው በተለያየ የስራ ኃላፊነትና ባለሙያነት ወደተለያዩ ተቋማት ላመሩ የቀድሞ ሰራተኞች እውቅና ለመስጠት ታስቦ የሽኝት መርሀ-ግብሩ እንደተዘጋጀ ተገልጿል፡፡ በቀጣይም ትጉህ አመራሮችንና ፈጻሚ ሰራተኞችን ይበልጡኑ ለማበረታታት ከኤጀንሲው ሰራተኞች የተዘጋጁ ስጦታዎች በኤጀንሲው ዋና ስራ አስኪያጅ በአቶ ደምስስ ገብሬ ተበርክተዋል፡፡ በተደረገላቸው የሽኝት ፕሮግራም መደሰታቸውን የተናገሩት የቀድሞ የተቋሙ ዓባላት “ፍቅር ከየትኛውም ገንዘብ በላይ ነው”!! ተልዕኮን ለማሳካት በኤጀንሲዉ ያለው ተቀናጅቶ መስራት ብሎም መተሳሰብ እጅግ አስደናቂና ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት መሆኑን ጠቅሰው ለተቋሙ የበላይ አራሮች ምስጋና አቅርበዋል፡፡ © የደቡብ ክልል ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጀንሲ Government Communication affairs

El misionero Juan González Núñez, nombrado administrador apostólico de Hawassa en Etiopía

Con fecha del 29 de septiembre, 2020, el P.  Juan González Núñez , misionero ourensano, ha sido nombrado   Administrador Apostólico de la diócesis de Hawassa , en el sur de   Etiopía . Hawasa es la diócesis más grande de la nación en cuanto al número de católicos y seguramente también la más compleja. Con tal motivo y en esta nueva etapa, el P. Juan González escribe desde Etiopía una emotiva carta donde confiesa su inquietud en este nuevo servicio que la Iglesia le solicita, para hacer las veces de obispo, sin serlo. «Aquí estoy, Señor, envíame» Qué claras y cristalinas debieron sonar las palabras que el profeta Isaías pronunció hace unos 2800 años ante la pregunta nada retórica de Dios, aunque no se dirigiese a nadie en concreto. “¿A quién enviaré?” El profeta responde de inmediato y sin titubeos: “Aquí estoy, envíame”. Justo lo opuesto a cuando el profesor dice en la clase: “Necesito dos voluntarios”, y todos los alumnos bajan automáticamente la cabeza, clavando la vista en el libro

Factory Secures over 1 Mn USD from Avocado Oil Export

  Addis Ababa September 30/2020 (ENA) Sunvado Avocado Oil Factory, which is located at Yirgalm Integrated Afro-Processing Industrial Park in Sidama Region, has secured over one million USD by exporting avocado oil to the international market last Ethiopian budget year.  Sidama Region Industrial Parks Development Corporation CEO, Birru Woldu said the factory that produces organic avocado oil started operation in 2018. During the last Ethiopian fiscal year, it exported organic avocado oil to Japan, Holland, and North American countries, he added. The CEO  stated that the avocado oil factory has created 350 permanent and temporary jobs. Through creating market linkage with the surrounding community, the factory also benefits more than 73,000 farmers by directly buying their products. Birru further stated that Chinese and Italian investors have secured space in the industrial park  to invest in animal and ago-processing sectors. The investors have been creating linkage with the surrounding

Rumudamo yinanihu Sidaamu Buunni Australiyaho lowo waginni hiramanni noota maccishinommo

  RUMUDAMO ETHIOPIA We’re pumped to bring you Rumudamo #2, a record-breaking coffee from the first ever Ethiopia Cup of Excellence (the “Oscars of coffee”) competition. The COE is held annually all over the world in the major coffee-producing countries, and is the leading competition for rewarding quality. The coffee is cupped ‘blind’ which levels the playing field, and creates direct links for producers with buyers, cutting out the middlemen. This year, in what was a ‘perfect storm’ for quality specialty coffee- the combo of excitement about the COE’s 20th anniversary, the awards being held in the birthplace of coffee and arguably the world’s leading producer, Ethiopia, and there being more entrants than normal, caused new price records to be set left, right and centre. The inaugural Ethiopia Cup auction earned US$1.3 million in total sales and Rumudamo, the coffee we secured set a new record for highest price 2nd place coffee in the program’s history! Wendy, our head of coffee says “

Save Coffee in Ethiopia - Sidama project

The effect of climate change on coffee production in Sidaama is getting worst. These include prolonged dry season, erratic and insufficient rainfall, too early and too late rains, and temperature rise as well as weather change-driven pests, etc. All these add pressure on the existing challenges such as land shortage and fragmentation, declining soil fertility, and weeds.  Anyhow, I am happy to hear about your project.  

Physical Background of Sidama Regional State

Physical Background of Sidama Regional State By Selamu Bulado Bukana Sidama national regional sate is one of the regions in Ethiopia owing to its functional strategic location on the Trans-African Highway 4 line which connects the Egypt capital Cairo to the Cape Town (Pretoria) via Addis Ababa to Nairobi, the capital of Kenya. This highway crosses Sidama regional state into two starting from Bridge of Daka River that connects Hawassa city with Bishan town and stretches about 90 kilometer to ending at Bridge of Darra River that connects Dilla town with Machisho Municipal. Astronomically speaking, the Sidama region extends roughly from 6.14 Degree to 7.15 Degree North latitudes and 37.10 Degree to 39.15 Degree East longitudes. Relatively, the region is bordered with Oromia region in the north, north east, east, south east, south west and north west; and with Southern Nations, Nationalities and Peoples region in the central south (Gedeo Zone) and west (Wolayta Zone). The region shares

ም/ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ የትምህርት ቤቶች ዝግጁነት እና የት/ቤት ፕሮጀክቶች የደረሱበትን ደረጃ ጎበኙ

Sidaamu Dagoomu Qoqqowi Mootimma Hawaasi Quchumi Gashshooti riqiwaanchu kantiibi kalaa Xiraatu Bayyanihunna haja la'anonsa bissa ledo rosu minna pirojektubba nna qixxaawo afantanno deerra towaati.  በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሰት የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ም/ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ የትምህርት ቤቶች ዝግጁነት እና የት/ቤት ፕሮጀክቶች የደረሱበትን ደረጃ ጎበኙ:: በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት በሀገር ደረጃ ተቋርጦ የነበረው የትምህርት ስራ የጥንቃቄ ርምጃዎችን ተግባራዊ በማድረግ ለመጀመር መወሰኑን ተከትሎ በከተማዋ የሚገኙ ት/ቤቶች የትምህርት ስራን ለማስጀመር የሚያስችሉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ከማከናወን ረገድ የደረሱበት ደረጃም በተደረገው የግምገማ መድረክና በጉብኝቱ ተዳሷል። የኮሮና ወርሽኝ ስርጭትና ስጋትን ከመቀነስ ረገድ ተማሪዎችን እንደወትሮው በተጨናነቀ ሁኔታ እያስተማሩ ማስቀጠል የማይቻል ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ከተማ አስተዳደሩ የተማሪና የክፍል ጥምርታን ለማቀራረብና የበሽታውን ስርጭት ለመቆጣጠር ወደሚያስችል ደረጃ ለማድረስ የየተለያዩ ፕሮጀክቶችን ቀርፆ ወደ ስራ አስገብቷል። በከተማ ደረጃ የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትትን ከማረጋገጥ ጎን ለጎን የኮቪድ 19 ስጋትን መቀነስ የሚያስችሉ የተጀመሩ የትምህርት ቤት ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ዕቅድ መሰረት እንዲጠናቀቁ የተጠናከረ የድጋፍና ክትትል ስራዎችን ማከናወን ይገባል ያሉት ም/ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ የተጀመሩ የትምህርት ፕሮጀክቶች የደረሱበትን ደረጃ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በቢሮ ደረጃ ከገመገሙ ብኋላ በተለያዩ ት/ቤቶች ተዟዙረው የመስክ ጉብኝት አድርገዋ

ያልተዘመረለት ብስክሌተኛ፤ ታደሰ ሪዶ

  ያልተዘመረለት ብስክሌተኛ ተጻፌ በ Molalign Hailu የተወለደው መስከረም 1947 ነው። 66 ሞላው። ሆኖም አሁንም ድረስ ጠንካራ አቋም ያለው ሲሆን የይርጋለም መብራት ሃይል ጎበዝ ሠራተኛ ነው ። የዚህ ጥንካሬ ምክንያት የብስክሌት ስፓርት እንደሆነ በኩራት ይናገራል። ታደሰ ሪዶ በይርጋዓለም ከተማና በሲዳሞ ክ/ሃገር የብስክሌት ስፓርት ታሪክ የሚስተካከለው ያለ አይመስለኝም ። እነሆ የጀግናው ገድል ብያለሁ። ከ1973 እስከ 1978 ድረስ በይርጋለም ፣ በሲዳማ አውራጃ ፣ በሲዳሞ ክፍለሀገር እንዲሁም በሀገር አቀፍ ደረጃ ብርቱ ተፎካካሪ በመሆን ሜዳሊያዎችንና ዋንጫዎችን ጠራርጎ ወስዷል። በዲላና ወላይታ ላይ ሁለት ጊዜ የሲዳሞ ክፍለሃገር ሻምፕዮን ሆኗል። በወቅቱ በ6 አውራጃዎች መካከል የሚካሄድ ነበር። እነርሱም ጀምጀም ፣ያቤሎ ፣ቦረና፣ ወላይታ ፣ጌድኦና ሲዳማ ነበሩ። የሪዶን አስደናቂ ገድል በአግራሞት ከሚያስታውሱ ሰዎች መካከል አንዱ ይኼን ታሪክ አጫውቶኛል። "ዘመኑ በ1973 ወይም 74 ነበር። የክልሉ ሻምዮን ወላይታ ላይ ይካሄዳል። ከወላይታ አረካ ደርሶ መልስ ከጋለቡ በኋላ ስቴድየም ይጠነቀቃል። ሆኖም ታደሰ ሪዶ ወደ አረካ የኼደ መስሎት ወደ አርባምንጭ ያቀጥነዋል። ብዙ ከተጓዘ በኋላ መጥፋቱን የሰማ ሞተረኛ እየበረረ ሄዶ ይመልሰዋል። በረጅም ርቀት የሚመሩትን ቀድሞ ስቴዲየም ገብቷል። በወቅቱ ጭቃ በጭቃ ሆኖ ፊቱ አይታይም። ብቻ ወሬውን የሰማ የወላይታ ተመልካች በፉጨት ፣በጩኸት አድናቆቱን ገልፆታል። " በተራ የቻይና ቢስክሌት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁለተኛ ዲቪዚዮን አሸንፏል። በብሔራዊ ዲቪዚዮን ዋንጫ ባያነሳም ሜዳሊያ ውስጥ ገብቷል። ቡድን ሁለተኛ ወጥቷል። በወቅቱ በታዋቂ የስፖርት መፅሔትና ጋዜጣ ላይ ታሪኩ በሰፊው ተዘግቧል ። ወደ

ኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶቿን መልሳ ለመክፈት ምን አይነት ዝግጅቶችን አድርጋለች?

የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመግታት ትምህርት ቤቶችን ዘግታ የነበረችው ኢትዮጵያ በያዘችው አዲሱ አመት እንዲከፈቱ ወስናለች። የመማር ማስተማሩም ሂደቱ የትምህርት ቤት ማህበረሰቡን ደህንነትና ጤንነት ባስጠበቀ መልኩም እንዲሆን የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶችንም ትምህርት ሚኒስቴርና የሚመለከታቸው አካላትም እያካሄዱ ነው። ከነዚህም መካከል በመላ አገሪቱ ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች የኮቪድ-19 መከላከያ ቁሳቁስን ማቅረብም አንዱ እንደሆነም የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኮሚዩኑኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሐረግ ማሞ ለቢቢሲ እንደገለፁት የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል፣ ሙቀት መለኪያ፣ እና የንጽህና መጠበቂያ በአገሪቱ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች በሙሉ የሚያገኙበት ሁኔታ እየተመቻቸ ነው። ተማሪዎች፣ መምህራንና በአጠቃላይ የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብና በአለም አቀፍ ደረጃም ሆነ አገሪቱ ተቀብላ ተግባራዊ ስታደርጋቸው የነበሩ የኮቪድ-19 መከላከያ መንገዶችንም በሙሉ ተግባራዊ ማድረግ እንደ ግዴታ መቀመጡንም ዳይሬክቶሬቷ አፅንኦት የሰጡበት ጉዳይ ነው። የመማር ማስተማሩን በአዲስ መልኩ ከመመለስ ጋር ተያይዞም ሲነሳ የነበረው የ8ኛ ክፍልና የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናዎች የሚሰጡበት ቀንና በምን መንገድ የሚሉትም ጥያቄዎች ባለፈው ሳምንት ምላሽ አግኝቷል። ሚኒስቴሩ ባወጣው መረጃ መሰረት የ8ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሕዳር 22 እና 23 ቀን 2013 ዓ. ም የሚሰጥ ሲሆን ፈተና ላይ መቀመጥ የሚችሉት 7ኛ ክፍልን ተምረው ያጠናቀቁና የ8ኛ ክፍልን የአንደኛ ሴሚስተር ትምህርት የተከታተሉ ብቻ መሆናቸውን አስታውቋል። በተመሳሳይ ደግሞ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መውሰድ የሚችሉት የ11ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀቁ እና የ12ኛ ክፍልን የመጀመሪ