Skip to main content

Posts

Showing posts from April, 2020

ፓርላማው ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባቀረበለት የምርጫ ውሳኔ ሐሳብ ላይ ለውሳኔ ሊሰበሰብ ነው

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመጪው ነሐሴ ወር ሊካሄድ ታስቦ የነበረውን አጠቃላይ ምርጫ በተመለከተ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባቀረበው የውሳኔ ሐሳብ ላይ መክሮ ውሳኔ ለማሳለፍ፣ ሐሙስ ሚያዚያ 22 ቀን 2012 ዓ.ም. ይሰበሰባል። ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ አንድ የሪፖርተር ምንጭ እንደገለጹት፣ የፓርላማው ስብሰባ የሚያተኩረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የዘንድሮ አጠቃላይ ምርጫ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ በመጪው ነሐሴ 23 ቀን 2012 ዓ.ም. ለማካሄድ እንደማይችል በመግለጽ፣ ፓርላማው ውሳኔ እንዲሰጥበት ባቀረበው የውሳኔ ሐሳብ ላይ ተወያይቶ ለመወሰን ነው። በዚሁ መሠረት ምርጫ ቦርድ በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ምርጫውን ባስቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ ማካሄድ እንደማይችል ያቀረባቸውን ዝርዝር ምክንያቶች፣ እንዲሁም ቦርዱ ለፓርላማው የመፍትሔ ውሳኔ መነሻ ከሆነ ብሎ ያሰናዳውን በዳሰሳ ጥናት ላይ የተመሠረተ የቢሆን መፍትሔ አማራጭ በምክር ቤቱ በአካል ተገኝቶ እንደሚያቀርብ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ምርጫ ቦርድ ምርጫውን በሌላ ጊዜ ለማካሄድ በመፍትሔ አማራጭነት የሚያቀርባቸውን ሐሳቦች ምክር ቤቱ ካዳመጣ በኋላ፣ በሕገ መንግሥቱ ዓውድ ውስጥ ተገቢ የሚሆነው ሕጋዊ ውሳኔ ሊወሰን እንደሚችል ይጠበቃል።  የፓርላማው የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት በመጪው ሐሙስ መደበኛ ስብሰባ እንደሚካሄድ ለሪፖርተር የገለጸ ቢሆንም፣ ውይይት ስለሚደረግበት አጀንዳ ግን መረጃ እንደሌለው አስታውቋል። ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መጋቢት 22 ቀን 2012 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው መግለጫ የኮሮና ወረርሽኝ መከሰት በፈጠራቸው ተግዳሮቶች፣ እንዲሁም በዚህ ምክንያት የፌዴራልና የክልል መንግሥታት ባወጧቸው ክልከላዎች ምክንያት ምርጫውን በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ ማከናወን እንደማይችል ማስታወቁ ይታወሳል። በዚህ የተነሳም ለም

#SideOro ኤጄቶ እና ቄሮ በአንዳንድ ሲዳማ አሮሚያ ድንበሮች ላይ ተከሰተው በነበሩ ግጭቶች ዙሪያ ያደረጉት ውይይት።

Sidaamu Televizhiine Prograame odoo 20 08 2012 M.D

ጉዞ እስከ ሐዋሳ

AIDA EDEMARIAM takes a family road trip from Addis Ababa to Hawassa, discovering nature, wildlife and history along the way Sunset over Lake Hawassa  Watermelons! Watermelons! Watermelons! We are on the road to Bishoftu, just before Christmas, which is also, it seems, watermelon season: great mountains of striped green globes are piled onto straw mats every few kilometres along the road. Finally, we have to stop and get a few, and they roll around the oor of the car, cool despite the increasing heat.  There are all sorts of trips one can take when visiting Ethiopia, and more appear all the time – community treks in the Simien mountains; foodie’s tours of Addis; the historic route, of course (Axum, Lalibela, Gondar), to which there are myriad guides and tours – but if one is travelling with small children, especially children unfamiliar with Ethiopia, some of these experiences will go down better than others. And this one, a guided tour of Rift Valley lakes, arranged by Ethio

Adunga dumo ጎንፋ ህርክ

Hawassa Industrial Park Increases Face Mask Production Capacity To 20,000 Pieces

Addis Ababa, April 15, 2020 (FBC) –The Hawassa industrial park has increased its face mask production capacity to 20,000 pieces per day. Garment and textile industries have moved to producing face masks to contribute their share to the national COVID 19 containment efforts, said Fitsum Ketema, manager of Hawassa industrial park. Accordingly, the park has uplifted its face mask production capacity to 20, 000 per day from 10,000 now, he stated. Fitsum also announced plans to increase daily production to 50,000 pieces.

Tewabech Melese, Hawassa, Ethiopia

My name is Tewabech Melese. I am 71 years old. I live in Hawassa, the capital city of Southern Nations, Nationalities and People’s region, in Ethiopia. Currently I am a chairwoman for our older people's association in Hawassa, which has 90 members. As a chairwoman, I regularly engage in a dialogue with officials in our city on the issues that are most important for older people like me. It has now been more than a month since we heard about the spread of coronavirus in our country. Since then I have learned about the virus and the prevention measures through the media (radio and television). I regularly wash my hands with soap and water, and follow all other guides that I get from the media. When I heard about the virus I was worried about my family and other older people like me in my community as the virus is deadly for older persons. However, in addition to praying to God, I carefully follow the prevention guides and share them with people around me. This calms my worr

መቶ አለቃ ዮሰፍ ሲቡ

የቀድሞ የሲዳማ አርነት ንቅናቄ አባል እና የአየር ወለድ አስልጣኝ እና ለመርካታ አስርተ አመታት ኑሮቸውን በአሜሪካ አድርገው የነበሩት ምርጥ የሲዳማ ታጋይ መቶ አለቃ ዮሰፍ ስቡ ሰሞኑን በኮሮና በሽታ መሞታቸው ይታወሳል። በአሟማቷቸው እና በቀብር ስነስአት ዝግጅት ላይ የምከተለው መረጃ ቀርበዋል። የወራንቻ ኒውስ ዋዬር በእሳቸው ሞት የተሰማውን ሀዘን ለቤተሰቦቻቸው መግለጽ ይወዳል።

LIYANA Healthcare Plc,

Qorophino Corona

የሲዳማ አርትስቶች በወቅታው የኮሮና በሽታ ላይ የሲዳማ ህዝብ ጥንቃቄ እንዲያደርግ በጥበብ ስራችሁ ላስተላለፋችሁት መልእክት ከልብ ነው ምስጋናችን። ወራንቻዎች ነን!!

በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የቡና ጥራት ቅምሻ ውድድር በኮሮና ምክንያት ተሰርዞ ወደ አሜሪካ ተዛወረ

በአሜሪካው አሊያንስ ፎር ኮፊ ኤክሰለንስ ድርጅት አዘጋጅነት ለመጀመርያ ጊዜ በኢትዮጵያ እንዲካሄድ ተወስኖ ዝግጅት ሲደረግበት የከረመው የቡና ጥራት ውድድር ወይም ‹‹ካፕ ኦፍ ኤክሰለንስ›› ውድድር በኮሮና ምክንያት በተፈጠረ የበረራ ክልከላና በሎጂስቲክስ ችግሮች ምክንያት ተሰርዞ በአሜሪካ እንዲካሄድ መወሰኑ ታወቀ፡፡ አሊያንስ ፎር ኮፊ ኤክሰለንስ እንዳስታወቀው ከሆነ፣ በኢትዮጵያ ሊካሄድ የታቀደው የቡና ጥራት ቅምሻ ውድድር በዓለም አቀፍና በአገር ውስጥ ዳኞች አወዳዳሪነት እንዲካሄድ ሰፊ ዝግጅት ሲደረግበት ቆይቷል፡፡ ይህ ብቻ ሳይሆን በውድድሩ ታሪክ ከፍተኛ የቡና ናሙና በማቅረብ የኢትዮጵያ ቡና አምራቾች ሪከርድ የሰበሩበትን ተሳትፎም አስተናግዶ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ተጎጂዎችን ያጠቃውና ከ60 ሺሕ በላይ ለሞት የዳረገው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የዓለም ኢኮኖሚ በማሽመድመድ ላይ ይገኛል፡፡ በኢትዮጵያ ዝግጅት ሲደረግበት የሰነበተውና ዓለም አቀፍ ደረጃ የተሰጠው የቡና ጥራት ውድድርም የኮሮና ሰለባ ሆኗል፡፡ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣንና በአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ኤጀንሲ (ዩኤስኤአይዲ) ሥር ፊድ ዘ ፊውቸር የተሰኘው ተቋም ሲያስተባብሩት የቆየው ዝግጅት ወደ አሜሪካ እንዲዘወር መደረጉን አዘጋጁ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡ በመሆኑም የቡና ጥራት የቅምሻ ውድድሩ በፖርትላንድ፣ ኦሪገን እንደሚካሄድ ታውቋል፡፡ ምንም እንኳ የመጨረሻው የጥራት ውድድር በበረራ ክለከላና በሎጂስቲክስ ችግሮች ምክንያት በኢትዮጵያ ባይካሄድም፣ ለውድድሩ የቀረቡ ናሙናዎች ወደ አሜሪካ ተልከውና በላቦራቶሪ ተፈትሸው አሸናፊዎቹ ናሙናዎች ለባለቡናዎቹ እንዲገለጹ የሚደረግበት ተለዋጭ ዕቅድ መዘጋጀቱ ታውቋል፡፡ ለዚህ ተግባር የሚጠበቁ ዳኞችን በሙሉ ማሳተ

ከዘጠኙ ክልሎች አራቱ ብቻ ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ዝግጁ መሆናቸውን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ

ዮሐንስ አንበርብር በኢትዮጵያ በፊትም በአንፃራዊነት የተሻለ የጤና አገልግሎት ደረጃ ያላቸው አራቱ ክልሎች ብቻ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ዝግጁ እንደሆኑ፣ የዓለም ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ቢሮ ያደረገው ግሞገማ አመለከተ። የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በተቀመጠው ዓለም አቀፍ መመዘኛ መሥፈርቶች መሠረት ከተመዘኑት ዘጠኙ የክልል መንግሥታት መካከል አራቱ ዝቅተኛውን የዝግጅት ደረጃ እንዳሟሉ፣ የዓለም ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ቢሮ መገምገሙን ሪፖርተር ያገኘው የሰነድ መረጃ አመልክቷል። ቢሮው የግምገማውን ውጤት የያዘ ሪፖርት ለባለድርሻ የኢትዮጵያ መንግሥት ተቋማት፣ በተጠናቀቀው እ.ኤ.አ. ማርች ወር ላይ ማቅረቡን መረጃው ያመለክታል። አገሮች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያስችላቸውን አቅም እንዲገነቡ የዓለም ጤና ድርጅት ዘጠኝ መሠረታዊ መሥፈርቶችን ያስቀመጠ ሲሆን፣ በእነዚህ መመዘኛ መሥፈርቶች ድምር ውጤት መሠረት ከ80 በመቶ በላይ ያመጡ ዝግጁ ተብለው እንደሚቆጠሩ ከመረጃው ለመረዳት ተችሏል። በእነዚህ መመዘኛ መሥፈርቶች ተገምግመው ከ80 በመቶ በላይ ያመጡት ክልሎች ኦሮሚያ፣ አማራ፤ ደቡብና የትግራይ ክልሎች መሆናቸውን መረጃው ያመለክታል። በዚህም መሠረት ኦሮሚያ 82.7 በመቶ፣ አማራ 80.9 በመቶ፣ ደቡብ 94.5 በመቶና ትግራይ 85.5 በመቶ በማግኘት ወረርሽኙን ለመከላከል ዝግጁ እንደሆኑ ሪፖርት ማድረጋቸውን መረጃው ያመለክታል። የዓለም ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ቢሮ የክልል መንግሥታቱ የሚገኙበትን የዝግጅት ደረጃ የገመገመው የክልሎቹ ተቋማት ለእያንዳንዱ የመመዘኛ መሥፈርቶች የሰጡትን ምላሽ መሠረት በማድረግ እንጂ፣ በራሱ ሄዶ በማጣራት ያደረገው  እንዳልሆነ በሰነዱ ተመልክቷል፡፡ ጥቅም ላይ በዋሉት ዘጠኙ መመዘኛ መሥፈርቶች

የቤት ስራዎች ይሰሩ!!

መላው የሲዳማ ኤጄቶ ያላጠናቀቀውን የቤት ስራ ይስራ!

የሲዳማ የክልልነት ጥያቄ በጠያቂው ህዝብ ድምጽ በማያደራድር መልኩ ምላሽ ካገኘ እነሆ በርካታ ወራቶችን ቆጠሪን። በቆጠርናቸው በእነዚህ ወራቶች በርካታ ውጣ ውረዶችን አልፈናል። የ131 አመታትን የራስ ገዝ ክልላዊ አስተዳደር ለመመስረት ያደረግነው ህዝባዊ ንቅናቄ፣ በመላዋ ሲዳማ ከዳር እስከ ዳር፣ ያለ ምንም ልዩነት በመቀጣጠሉ ወዳጆቻችንን ብቻ ሳይሆን ጠላቶቻችንን ጭምር የቆምንለትን አላማ ለመደገፍ ተገደዋል። ህዝብዊ አብዮቱን በማቀጣጠል ለውጤት ያበቁት እጄቶዎች እና መሪዎቻቸው በማይተኙ እና ለእኛ መልካም በማይመኙ አካላት ለእስር መዳረጋቸውን ተከትሎ፤ ህዝባዊው ንቅናቄ በአንጻራዊ መልኩ መቀዛቀዝ አሳይቷል። ከመቀዛቀዙም በላይ በአንድነት እና በአንድ ድምጽ ለክልል ስልጣን ርክብክብ ይደረግ ከነበረው ድምጽ በተጨማሪ፤ ለእነዚህ የኤጄቶ መሪዎች ከእስር መፈታት ቀን ሌሊት ሳይባል በማህበራዊ ሚዲያዎች እና በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ እንድንጮህ የግድ ብሎን ቆይቷል። ስለታችን ስምሮ እና ጩሄታችን ተሰምቶ የኤጄቶ መሪዎች በቅርቡ ከእስር የተፈቱ ሲሆን፤ ሰሞኑን ደግም ከኮቪዲ 19 በሽታ ጋር በተያያዘ በርካታ የኤጄቶ አባላት ከእስር ተፈተው ደስታችንን እጥፍ አድርገዋል። በአንድ በኩል በኤጄቶ መፈታት ደስታችን ወደር የሌለው ብሆንም፤ በሌላ በኩል ደግሞ የስልጣን ርክብክቡ በትርክ ምርክ ምክኒያቶች እስከ አሁን ድረስ እየተጓተተ መሆኑ በአንድ አይን እንድንተኛ አድርጎናል። በእርግጥ ሰሞኑን የስልጣን ርክብክቡ ሳይሆን የሀብት ክፍፍሉ እየቀደመ መሆኑን አይተናል። ከስልጣን ርክብክቡ እና ከሀብት ክፍፍል የትኛው መቅደም አለበት በምለው ላይ ክርክር መግጠም የምንፈልግ አይመስለኝም፤ ነገር ግን ግልጽነት በሌለው ምክንያት የስልጣን ርክብክቡ መጓተቱ አግባብ እንዳልሆ