Skip to main content

Posts

Showing posts from August, 2019

የደቡብ ክልል ምክር ቤት አቶ ርስቱ ይርዳውን የክልሉ ምክትል ርእሰ መስተዳደር አድርጎ ሾመ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 25 ፣ 2011 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት አቶ ርስቱ ይርዳውን የክልሉ ምክትል ርእሰ መስተዳደር አድርጎ ሾመ። የክልሉ ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 5ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 9ኛ ጉባኤው ነው አቶ ርስቱ ይርዳውን የክልሉ ምክትል ርእሰ መስተዳደር በማድረግ የሾመው። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ርስቱ ይርዳው ዛሬ ሹመታቸውን ተከትሎ ባደረጉት ንግግር፥ “ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ ያጋጠሙ ውስብስብ ችግሮች መፍትሔ በሚሹበት ሰዓት ቢሆንም፤ የሕዝቦችን ኃላፊነት በመቀበሌ ኩራት ይሰማኛል” ብለዋል። ብሔር፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የጣሉባቸውን እምነት፣ ሁሉንም በእኩል ዓይን በማገልገል ለመወጣት ቅን ፍላጎት እንዳላቸው ገልፀዋል። በክልሉ የተነሱ የክልልነትና የአደረጃጀት ጥያቄዎች ለክልሉና ለደህኢዴን ከባድ ፈተና ስለመሆናቸው ያነሱት አቶ ርስቱ፥ የተፈጠሩትም ሁከቶች ከባድ ጉዳት ያደረሱና የአብሮነት ሕልውናን የተፈታተኑ ነበሩ ብለዋል። በክልሉ የሕግ የበላይነትን የማረጋገጥ፣ ሠላም የማስፈንና ጥፋተኞችን ለሕግ ማቅረብ ላይ ትኩረት የሚያደርጉ መሆናቸውንም አቶ ርስቱ ገልፀዋል። አቶ ርስቱ በሹመት ንግግራቸው “የብሔር ፅንፈኝነትን፣ የሀይማኖት አክራሪነትን እና ሕገ ወጥነት ለመከላከል ጠንካራ ስራ ይሰራል” ብለዋል። የአመራር ማስተካካያዎችም በጥብቅ ትኩረት እንደሚከናወንም ነው አቶ ርስቱ በንግግራቸው ያስገነዘቡት። የኑሮ ውድነትንና ሥራ አጥነትን ለማሻሻል ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እንደሚሠራ የተናገሩት አቶ ርስቱ፥ ከባ ሀብቶች ጋር ተቀራርቦ ለመሥራት ያላቸውን ፍላጎት በመግለፅ፣ የእንደጋገፍ ጥሪ ለባለ ሀብቶቹ አቅርበዋል። በተጨማሪም የደቡብ ክልል ምክር ቤት የክልሉ መንግስት የ2012 በጀት አፀድቋል። በዚሁ መሰረት የ

አቶ ጥራቱ በየነ የሐዋሳ ከተማ ምክትል ከንቲባ ሆነው ተሾሙ

24/12/11 የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር የህዝብ ግንኙነት ጽ/ቤት የሃዋሳ ከተማ ም/ቤት በ2ኛ ዙር 6ኛ አመት የስራ ዘመን በ1ኛ ዙር አስቸኳይ ጉባኤዉ አቶ ጥራቱ በየነን የከተማዋ ምክትል ከንቲባ አድርጎ በመሾም ተጠናቀቀ። ከንቲባዉ በተከበረው ምክር ቤት ፊት ቀርበው ቃለ መሀላ ፈጽመዋል። ከተማዋን ወደ ቀድመው ዝነዋ ለመመለስም እንደሚሰሩ አቶ ጥራቱ ባሰሙት ንግግር ገልፀዋል ።

Ethiopian Sidama

“በሀዋሳ ከተማና በሲዳማ ዞን ለሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚወጣ ሌላ የህግ ማዕቀፍ ተቀባይነት አይኖረውም”፤ የሲዳማ ዞን አስተዳደር

ካላ ደስታ ሌዳሞ ፎቶ ከSMN የሲዳማ ዞን አስተዳዳሪ ካላ ደስታ ሌዳሞ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ዛሬ ለጋዜጠኞች መግለጫ ስጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም በትላንትናው ዕለት የምርጫ ቦርድ የሲዳማ ህዝብ ህዝበ ውሳኔ የሚካሄድበት ቀን በማሳወቁ መላውን የሲዳማ ህዝብ የእንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል፡፡ አክለውም ሀዋሳ ከተማና የሲዳማ ህዝብ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታ ነው ያሉት ካላ ደስታ ሌዳሞ፤ በትላንትው ዕለት ምርጫ ቦርድ እንደ ቅድመ ሁኔታ ያስቀመጠው እና በሀዋሳ ከተማና በሲዳማ ዞን ውስጥ ለሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ሌላ የህግ ማዕቀፍ ይዘጋጅ ማለቱ፤ ከህግ-መንግስቱ ውጪ ስለሆነ ተቀባይነት አይኖረውም ብለዋል፡፡ በመግለጫውም ላይ ከሲዳማ ህዝብ ክልል ጥያቄ ጋር ተያይዞ ሌላ የውይይት መድረክ ይኖራል ወይ ተብሎ ለተነሳላቸው ጥያቄ ስመልሱ፤ እኛ አሁን እንደ ዞን አስተዳደር ከህዝበ ውሳኔ ዙሪያ ውጪ ሌላ ከክልል ጉዳይ ጋር ተያይዞ የውይይት መድረክ ለማዘጋጀት ሀሳብም ዕቅድም የለንም ብለዋል፡፡ በመጨረሻም ቦርዱ ባወጣው ጊዜ ሰሌዳ መሰረት ዕድሜው ለመራጭነት የደረሰ የህብረተሰብ ክፍል ከወዲሁ እራሱን እንዲያዘጋጅም ጥሪያቸውን ማስተላለፋቸውን የሲዳማ ሚዲያ ኔትዎርክ ዘግቧል፡፡ SMN 

Ethiopia to hold autonomy referendum for ethnic Sidama in Nov -Fana

ADDIS ABABA, Aug 29 (Reuters) - Ethiopia on Thursday granted its ethnic Sidama community a referendum in November on self-determination, with a view to creating the country's 10th autonomous region, Fana news agency reported. Ethiopia's nine existing regional states enjoy a degree of autonomy under which they are able to choose their official language and have limited powers over taxation, education, health and land administration. Buoyed by political reforms introduced by Prime Minister Abiy Ahmed since he took power in 2018, political activists from the Sidama - currently subsumed into one of the nine states - wanted to unilaterally declare a new regional state in July. The same month, at least 17 people were killed in clashes between security forces and pro-autonomy activists, while other Sidama leaders accepted an offer from the government to hold a referendum within five months. Ethiopia's electoral board said the referendum, on Nov. 13, would address "e

Ethiopia to hold autonomy referendum for ethnic Sidama in Nov - Fana

ADDIS ABABA (Reuters) - Ethiopia on Thursday granted its ethnic Sidama community a referendum in November on self-determination, with a view to creating the country’s 10th autonomous region, Fana news agency reported. Ethiopia’s nine existing regional states enjoy a degree of autonomy under which they are able to choose their official language and have limited powers over taxation, education, health and land administration. Buoyed by political reforms introduced by Prime Minister Abiy Ahmed since he took power in 2018, political activists from the Sidama - currently subsumed into one of the nine states - wanted to unilaterally declare a new regional state in July. The same month, at least 17 people were killed in clashes between security forces and pro-autonomy activists, while other Sidama leaders accepted an offer from the government to hold a referendum within five months. Ethiopia’s electoral board said the referendum, on Nov. 13, would address “ethnic Sidama’s de

News analysis: Chinese-built industrial parks drive Ethiopia's ambition in manufacturing sector, job creation

HAWASSA, Ethiopia, Aug. 29 (Xinhua) -- As Ethiopia envisages to become the manufacturing hub of Africa within the coming decade, Chinese-built industrial parks in different parts of the country are now luring world-class investors. Fitsum Ketema, General Manager of Hawassa Industrial Park, told Xinhua that all the available 52 factory sheds that are available inside the Hawassa Industrial Park have been transferred to 21 international companies, some of which are undertaking their activities inside the few vacant factory sheds to commence their manufacturing operations soon. The Hawassa Industrial Park, which the Ethiopian government considers as its flagship industrial park in its ambition to transform the country as the manufacturing hub of the African continent by the year 2025, was built by Civil Engineering Construction Corporation (CCECC) and completed back in 2016 in just nine months of construction period. Noting job creation as the industry park's major ambition,

Ethiopia slates November 13 for Sidama autonomy referendum

Ethiopia on Thursday granted its ethnic Sidama community a referendum in November on self-determination, with a view to creating the country’s 10th autonomous region, Fana news agency reported. Ethiopia’s nine existing regional states enjoy a degree of autonomy under which they are able to choose their official language and have limited powers over taxation, education, health and land administration. Buoyed by political reforms introduced by Prime Minister Abiy Ahmed since he took power in 2018, political activists from the Sidama – currently subsumed into one of the nine states – wanted to unilaterally declare a new regional state in July. The same month, at least 17 people were killed in clashes between security forces and pro-autonomy activists, while other Sidama leaders accepted an offer from the government to hold a referendum within five months. Ethiopia’s electoral board said the referendum, on Nov. 13, would address “ethnic Sidama’s demand for regional statehoo

በለውጥ ዘመንም በተለይ በሲዳማ የአገሪቱ ዜጎች በእየእስር ቤቶች ጥፍራቸው በፒንሳ ባይነቀልም፤ ሰብአዊ መብቶቻቸው ተነፍገው በገፍ ታስሮ ይገኛሉ

ፎቶ ከማህበራዊ ሚዲያ  በለውጥ ዘመንም በተለይ በሲዳማ የአገሪቱ ዜጎች በእየእስር ቤቶች ጥፍራቸው በፒንሳ ባይነቀልም፤ ሰብአዊ መብቶቻቸው ተነፍገው በገፍ ታስሮ ይገኛሉ።   ሀምሌ 11 እና ቀጥለው በነበሩ ቀናት በሲዳማ አንዳንድ አከባቢዎች በተለይ ከተሞች የተከሰተውን ግርግር ተከትሎ መንግስት ያቋቋመው ግዚያዊ ኮማንድ ፖስት፤ በዞኑ ሰላምን ለመስከበር የተለያዩ ተግባራትን በመጸፈም ላይ ያለ መሆኑን ማስታውቁ ይታወሳል። በዚህም ሰላም ለማስከበር ወሰድኳቸው ባላቸው እርምጃዎች መንግስት በራሱ ያመነው ከ50 በላይ፤ የተጎጂው ቤተሰቦች የሚጠቅሱት ከ100 በላይ የሲዳማ ተወላጆች ለሞት ተዳርገዋል። ከዚህም ባለፈ በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች በእየእስር ቤቶች ብቻ ሳይሆን እስር ቤቶች ሰለሞሉ ወደ እስር ቤትነት በተቀየሩ ትምህርት ቤቶች ታጉረዋል። በመንገድ ላይ ተገናኝተው ሰላምታ የሚለዋውጡ ወጣቶች እና ጎልማሳዎች ሳይቀሩ ተይዘው በየቀኑ እየታሰሩ፣ እየተደበደቡ የሚለቀቁትን ሳይጨምር፤ በገፍ ታፍሰው ያለምንም ፍትህ እና ሰብአዊ መብት መከበር እየተሰቃዩ ይገኛሉ። በርካታዎቹ በትናንሽ ክፍሎች የታጎሩ በመሆኑ የተነሳ በአግባቡ ለመጋደም እንኳን በማይመች ሁኔታ ተፋፊነውና ተጨናንቀው ስለምገኙ፤   በታጎሩበት ተላላፊ ወረርሽኖች ተከስተው እያጠቋቸው ነው።  ከዚህም ባሻገር ወጣቶቹ ያለምንም ማጣራት ስለሚታፈሱ፤ ከአዋቂዎች ጋር መታሰር የሌለባቸው እድሜያቸው ከ18 አመት በታች የሆናቸው ልጆችም ታስረው ይገኛሉ። በግርግሩ የሰው ነፍስ ያጠፉ እና ንብረት ያወደሙ አካላት ከፖለቲካ ተጽኖ በነጻ መልኩ በአገሪቱ ህግ መሰረት የመዳኜት መብታቸው መከበር አለበት። በሀዋሳ የታሰሩት እና በፍርድ ቤት በዋስ ተለቀው እንድከራከሩ የተወሰነላቸውን ነገር ግን የዋስትና መብ

NEWS: NEBE TO HOLD SIDAMA REFERENDUM ON NOVEMBER 13

On April 19/2019, thousands have taken to the streets to participate in women-only rally in Hawassa city demanding the implementation of a referendum on self-rule & regional statehood status. Addis Standard  Addis Abeba, August 29/2019  – A statement released by the National Electoral Board of Ethiopia (NEBE) said the referendum to decided on the Sidama people’s request for a regional state status will take place on November 13/2019. According to the statement, which carried details of communications that took place between NEBE, the Council of Southern Nations, Nationalities and People’s Regional State (SNNPRS), and concerned stakeholders, NEBE has passed a decision on the following five points with regard to the referendum: NEBE  has prepared and sent to SNNPRS Council a referendum implementation roadmap which will cover the period between August 26 and November 20/2019, with a date to hold the referendum set on November 13. In line with  the referendum roadmap, NEBE

በአዲስ አበባ የሚኖሩ የሲዳማ ተወላጆች የ100 ሺህ ደብተር ስጦታ ለከተማ አስተደደሩ አበረከቱ

በአዲስ አበባ የሚኖሩ የሲዳማ ተወላጆች ለመንግስት ትምህር ቤት ተማሪዎች 100 ሺ ደብተርና 100 ሺ እስክርቢቶ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የአዲስ አበበ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ የሲዳማ ተወላጆች ላደረጉት የደብተርና የእስክርቢቶ ድጋፍ በተማሪዎች፣ በወላጆች እና በከተማ አስተዳደሩ ስም ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ በ2012 የትምህርት ዘመን በመዲናዋ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ድጋፍ ለሚያስፈለጋቸው ተማሪዎች የድጋፍ ማሰባሰብ ፕሮግራም ይፋ ካደረገ ጊዜ አንስቶ የመንግስት ተቋማት ባለሃብቶች እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ድጋፍ እያደረጉ ይገኛል፡፡ በዛሬው ዕለትም በአዲስ አበባ የሚኖሩ የሲዳማ ተወላጆች 100 ሺ ደብተርና 100 ሺ እስክርቢቶ ድጋፍ ማድረጋቸውን ነው ከከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ የሚያመላክተው፡፡ https://fanabc.com

ምርጫ ቦርድ የሲዳማ ዞን የክልልነት ጥያቄ ህዝበ ውሳኔ የሚሰጥበት ቀን ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ዞን የክልልነት ጥያቄ ህዝበ ውሳኔ የሚሰጥበት ቀን ይፋ አደረገ። በዚህም መሰረት የህዝበ ውሳኔው ድምጽ መስጫ ቀን ህዳር 03/2012 አ.ም እንደሚሆን ቦርዱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ አስታውቋል። ቦርዱ ህዝበ ውሳኔ ያለበትን ሂደት አስመልክቶ ያወጣው ዝርዝር መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ የሲዳማ ዞን የክልልነት ጥያቄ ህዝበ ውሳኔ ያለበትን ሂደት አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተሰጠ መግለጫ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት በህዳር 12 ቀን 2011 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ የሲዳማ ዞን የክልልነት ጥያቄን ህዝበ ውሳኔ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እንዲያስፈጽምለት መጠየቁ ይታወሳል፡፡ በዚህም መሰረት ቦርዱ አመራሮች ከተሟሉለት በኋላ ባደረገው ውይይት የተለያዩ ውሳኔዎችን ያሳለፈ ሲሆን በሐምሌ 11 ቀን 2011 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ቦርዱን ጨምሮ የክልሉ ምክር ቤት እና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ማድረግ የሚገባቸውን ዝግጅቶች በዝርዝር አሳውቋል፡፡ በዚህም መሰረት ቦርዱ ለምክር ቤቱ በላከው ደብዳቤ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት እስከ ሐምሌ 19 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ 1. በአሁኑ ወቅት የክልሉም የዞኑም አስተዳደር ዋና ከተማ ሆና የምታገለግለው የሃዋሳ ከተማን አስመልክቶ የህዝበ ውሳኔው ውጤት የሲዳማን ክልላዊ መንግስት መቋቋም የሚያረጋግጥ ቢሆን ከተማዋን አስመልክቶ ሁለቱ አካላት የሚኖራቸውን መብቶችና ግንኙነቶች ከዚህም ጋር በተያያዘ የሚነሱ የሃብት ክፍፍል ጥያቄዎች የሚያስተናግዱበትን አሰራር ዘርግቶ ለቦርዱ በጽሁፍ እንዲያሳውቅ 2. የህዝበ ውሳኔው ጸጥታና ደህንነት ማስጠበቅን አስመልክቶ የፌደራል የክልል እና የዞኑ ፓሊስ በትብ

ለፓርቲ ስልጣን የሚንሻኮትበት ወቅት ላይ አይደለንም!

ሲአን በሲዳማ ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ በአገሪቱ ባለው የፖለቲካ ተሳትፎ ረዥም እድሜ ካስቆጠሩ አንጋፋ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል አንዱ እንደሆነ ይታወቃል። ድርጅቱ ላለፉት ከ 40+ አመታት የሲዳማን ህዝብ ፖለቲካዊ እና ዴሞክራሲያዊ ጥቅሞችን በማስቀደም ስሰራ ቆይቷል። ለዚህም በከፈለው ከፍተኛ መስዋእትነት ለሲዳማ ህዝብ ያጎናጸፋቸው በርካታ ድሎች በህዝቡ የታሪክ ማህደራት በኩራት ተመዝግበው ይገኛሉ። ሌላው ቀርቶ ባለፈው አንድ አመት ውስጥ ብቻ፣ የሲዳማ ህዝብ የራሱን ክልላዊ  መስተዳድር ዳግም ለማዋቀር በሚያደርገው ትግል ከየትኛውን ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅት በበለጠ ፤ ከህዝቡ ጎን በመቆም እና የህዝቡን ድምጽ በማሰማት እኩሪ ተግባራትን አከናውኗል።  ሲአን ለሲዳማ ህዝብ ከሰራው አኩር ተግባር የተነሳ ብቻ ሳይሆን፤ የሲዳማ ህዝብ በተለይ በአሁኑ ወቅት በስልጣን ላይ ባለው የክልሉ ገዥ ፓርቲ የሚደርስበት የማግለል እና  ጸረ ሲዳማ አካሄድ ከመቼውም ጊዜ በላይ የሲአንን በሁለት እግር መቆም አንገብጋቢ አድርጎታል። የሲዳማ ህዝብ በማካሄድ ላይ ያለውን ፖለቲካዊ ትግል ከዳር ለማድረስ መሪ ግለሰብ ብቻ ሳይሆን፤ መሪ ድርጅትም ያስፈልገዋል። አሁን ባለው ሁኔታ የሲዳማን ትግል በመምራት ከፍተኛ ሚና ሲጫውቱ የነበሩ ኤጄቶች በየእስር ቤቶች በመማቀቅ ላይ በመሆናቸው፤ እንደህጋዊ የፖለቲካ ፓርቲነቱ የህዝቡን ትግል ለማስቀጠል፤ የሲዳማ ህዝብ የሲአንን መጠንከር ከምንም በላይ ይፈልገዋል። ታዲያ በዚህ አንገብጋብ ወቅት ሲአንን አጠንክሮ ከመምራት ይልቅ፤ በተለይ አመራሮቹ ለፓርቲ ስልጣን ስሻኮቱ ይታያል። በሁለት ጎራ ተከፍለው በህጋዊነት ዙሪያ የሚጣሉት እነዚሁ አመራሮች፤ ያላቸውን ልዩነቶች ወደ ጎን ትተው የህዝቡን ፖለቲካዊ ጥቅም፤ ከማስቀደም ይልቅ ለራስ ህጋዊነት

የደቡብ ክልል ምክር ቤት አዲስ ፕሬዚዳንት ይሾማል

ፎቶ ከሪፖርተር ጋዜጣ  ከስምንት ወራት በኋላ የሚሰበሰበው የደቡብ ክልል ምክር ቤት ዓርብ ነሐሴ 24 ቀን 2011 ዓ.ም. በሚያደርገው ስብሰባ፣ አዲስ ፕሬዚዳንት እንደሚሾም ታወቀ፡፡ ከአንድ ዓመት በፊት አቶ ደሴ ዳልኬን በመተካት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የሆኑት አቶ ሚሊዮን ማቴዎስ ከርዕሰ መስተዳድርነታቸው ተነስተው፣ በሚኒስትር ማዕረግ የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ማዕከል ምክትል ዋና አስተባባሪ ሆነው እንደሚሾሙ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡   ሰኔ 19 ቀን 2010 ዓ.ም. የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) ባደረገው የአመራር ሽግሽግ፣ የቀድሞውን የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ሲራጅ ፈጌሳን በመተካት ነበር አቶ ሚሊዮን የንቅናቄው ምክትል ሊቀ መንበር በመሆን የተመረጡት፡፡ በተመሳሳይ የደኢሕዴን የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል የነበሩት አቶ አብርሃም ማርሻሎ፣ ጌታሁን ጋረደው (ዶ/ር) እና አቶ ክፍሌ ገብረ ማርያም ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ሲሆን፣ አቶ ደሴ ዳልኬ ደግሞ ከሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ወደ ማዕከላዊ ኮሚቴ ዝቅ እንዲሉ በንቅናቄው መወሰኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ከአሁን ቀደም የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትር በመሆን ያገለገሉት አቶ መለስ ዓለሙ፣ ለክልሉ ምክር ቤት በፕሬዚዳንትነት ሊሾሙ እንደሚችሉ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ አቶ መለስ በአሁኑ ወቅት በሚኒስትር ማዕረግ የኢሕአዴግ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ማዕከል ምክትል ዋና አስተባባሪ በመሆን በመሥራት ላይ ይገኛሉ፡፡ የፌዴራሉን መንግሥት ጨምሮ ሁሉም ክልሎች ዓመታዊ በጀታቸውን በየምክር ቤቶቻቸው አፀድቀው ወደ ሥራ የገቡ ቢሆንም፣ የደቡብ ክልል ምክር ቤት ግን ባለመሰብሰቡ ክልሉ በጀት ሳያፀድቅ አዲሱን የበጀት ዓመት መ

Factors associated with scabies outbreaks in primary schools in Ethiopia: a case–control study

Photo @ WHO Background:  Scabies is a neglected tropical disease affecting more than 200 million people worldwide every year. Scabies in school adolescents and young adults could affect their school performance. The current study investigates the factors associated with an outbreak of scabies at primary schools in southern Ethiopia. Method:  A team of health professionals investigated an outbreak of scabies that occurred in primary schools from May 1 to 30, 2018. An unmatched case–control study was employed to assess factors which predisposed for the scabies outbreak. Cases of scabies were individuals having a skin lesion compatible with the WHO case definitions of scabies. Controls were from the same locality with no skin lesions. Data on sociodemographic and behavioral variables were collected using questionnaires. Data on clinical presentations of scabies among cases were recorded by two trained and experienced health professionals. Factors associated with scabies were as

ለሁለት የተከፈሉት የሲአን አመራሮች ውዝግብ

በዶክተር ሚሊዮን ቱማቶ የሚመራው ቡድን የሲአን ህጋዊ አመራር መሆኑን በመግለጽ የንቅናቄውን የማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ ማካሄዱን አስታውቋል። በአቶ ዱካሌ ላሚሶ የሚመራው ሲአን በበኩሉ፣ ሌላኛውን ቡድን "የድርጅቱ ማዕከላዊ ኮሚቴ በከባድ የስነ ምግባር ጉድለት ያሰናበታቸው ግለሰቦች ስብስብ ነው" ሲል ወንጅሏቸዋል። የሲዳማ አርነት ንቅናቄ (ሲአን) "ህጋዊ አመራሮች ነን" በሚሉ ሁለት ወገኖች መካከል አለመግባባት መከሰቱ ተሰማ። በዶክተር ሚሊዮን ቱማቶ የሚመራው ቡድን የሲአን ህጋዊ አመራር መሆኑን በመግለጽ የንቅናቄውን የማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ ማካሄዱን አስታውቋል። በአቶ ዱካሌ ላሚሶ የሚመራው ሲአን በበኩሉ፣ ሌላኛውን ቡድን "የድርጅቱ ማዕከላዊ ኮሚቴ በከባድ የስነ ምግባር ጉድለት ያሰናበታቸው ግለሰቦች ስብስብ ነው" ሲል ወንጅሏቸዋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ ከሁለቱም ወገኖች የአቤቱታ ማመልከቻ እንደደረሰው በማረጋገጥ በቅርቡ ጉዳዩን በመመርመር ውሳኔውን እንደሚገልፅ አስታውቋል። DW 

በሀዋሳ ከተማ በሞተር ሳይክሎች ላይ ተጥሎ የነበረው ገደብ ተነሳ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 20፣ 2011 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀዋሳ ከተማ በባለ ሁለት እግር ተሸከርካሪዎች (ሞተር ሳይክሎች) ላይ ላልተወሰነ ጊዜ እንዳይንቀሳቀሱ ተጥሎ የነበረው እገዳ መነሳቱን ፖሊስ አስታወቀ። በጉዳዩ ዙሪያ የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ እና የደቡብ ፖሊስ ከሚሽን በዛሬው ዕለት የጋራ መግለጫ ሰጥተዋል። የሀዋሳ ከተማ ፓሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር መስፍን ዴቢሶ በከተማዋ በሞተር ሳይክሎች ላይ ተጥሎ የነበረው ገደብ መነሳቱን እና ህጋዊ አሽከርካሪዎች እንዲያሸከረክሩ መፈቀዱን ገልጸዋል። በዚህም መሰረት ከጧቱ ከ12፡00 ሰዓት እስከ ምሽቱ 12፡00 ሰዓት ድረስ ማሽከርከር እንደሚቻል የተናገሩት ኮማንደር መስፍን፥ ልዩ ፈቃድ ያላቸው አሽከርካሪዎች ከምሽት 12፡00 ሰዓት በኋላም ማሽከርከር እንደሚችሉ አስረድተዋል። ቀዚህ ቀደም በከተማዋ ተይዘው የነበሩ ሞተር ሳይክሎች ባለቤቶቹ ህጋዊ ሰነዶቻቸውን በማቅረብ እየወሰዱ እንደሆነም ገልፀዋል። ቀሪዎቹም ህጋዊ ሰነዶቻቸውን አሟልተው በማቅረብ መውስድ መውሰድ እንደሚችሉም ነው ኮማንደር መስፍን ያስታወቁት። የደቡብ ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል እና ትራፊክ አደጋ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮማንደር ታደለ ዋሪዮ በበኩላቸው በሃዋሳ ከተማ አሁን ላይ እየታየ ካለው አንፃራዊ ሰላም በመበነሳት ኮማንድ ፖስቱ ገምግሞ ውሳኔውን ማሳለፉን ተናግረዋል።  (ኤፍ.ቢ.ሲ)

የኢትዮጵያ ጀግና የሲዳማ ህዝብ ባለውለታ ከጎናችን ስለቆሙ አናመሰግኖታለን !!

ሰበር መረጃ - ዶ/ር ጸጋዬ አራርሳ Part 2 | Ethiopian Sidama (August 25, 2019)

የሲዳማ ክልል ምስረታ ህደት እንደምባለው ለድርድር የሚቀርብ አይደለም

አንዳንዶች በሲዳማ ክልል ምስረታ ህደት ላይ፤ የክልል ጥያቄው ለድርድር መቅረብ አለበት ስሉ እየተደመጡ ነው። እኛ ግን ህገ መንግስቱን ተከትለን ያቀረብነው ጥያቄ ስለሆነ፣ ህገ መንግስቱ በራሱ ለድርድር ካልቀረበ በስተቀር ፤ የክልል ጥያቄያችንን ለድርድር የሚናቅርብበት ምንም ምክንያት የለም። ለማንኛውን የዚህ ሳምንቱ የክልል ጥያቄያችሁን ለድርድር አቅርቡ ባይ አመለካከት በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በዚህ መልኩ ስፍሯል።    ድርድር ግድ የሚለው የክልልነት ጥያቄ በዮናታን ተስፋዬ ፍስሐና በቢኒያም መንበረወርቅ ከሳምንታት በፊት በኢትዮጵያ ከፍ ያለ የሕዝብ ብዛት ካላቸው ብሔረሰቦች መካከል አንዱ የሆነው የሲዳማ ማኅበረሰብ  ያቀረበው የክልልነት ጥያቄ በአንድ ዓመት ውስጥ ምላሽ ሳያገኝ መቅረቱን ተከትሎ፣  የራሱን ክልል በራሱ ፈቃድ ብቻ ለማወጅ እንደተዘጋጀ የሚገልጹ መረጃዎች እየወጡ ነበር፡፡ ‹‹11/11/11›› ተብሎ ተደጋግሞ የተጠቀሰው ቀን የአዲስ ክልል ምሥረታውን ለማወጅ በተዘጋጁት በታላቅ ተስፋ ሲጠበቅ የነበረ ሲሆን፣ በአንፃሩ በሁኔታው ሥጋት የገባቸው በርካቶች ደግሞ  የዞኑ ምክር ቤት በሙሉ ድምፅ  የሲዳማ የክልልነትን ጥያቄ ያቀረበበትን ቀን መሠረት ተደርጎ የተሰላው የአንድ ዓመት ቀጠሮን፣ ሌላ የደም መፋሰስ ምክንያት እንዳይሆን በፍርኃት ነበር የጠበቁት፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ከሳምንታት በፊት የሰጡት ማስጠንቀቂያ፣ የሲዳማ ዞንና የደቡብ ክልልን በገዥ ፓርቲነት የሚመራው የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ከበርካታ ቀናት ውይይት በኋላ ያወጣው መግለጫ፣ በአዲስ መልክ የተዋቀረው ምርጫ ቦርድ በአምስት ወራት ውስጥ ሕዝበ ውሳኔውን ለማከናወን ቃል መግባት ሁሉ የተፈራውን ሊያስቀረው አልቻለም፡፡ እንደ ሞት ቀጠሮ