Skip to main content

Posts

Showing posts from May, 2019

ፊቼ ጫምበላላ በዓል በሐዋሳ

የሐገር ሽማግሌዎች በበዓሉ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት የሲዳማ ዞን የክልል መስተዳድርነት ሥልጣን እንዲኖረዉ ከዚሕ ቀደም የተወሰነዉ ገቢር እንዲሆን ጠይቀዋል።ባለፈው ዓመት የፊቼ - ጫምባላላ በዓል ሲከበር  በተቀሰቀሰ ግጭት የሰው ሕይወትና ንብረት ጠፍቶ ነበር:: ፊቼ ጫምበላላ በዓል በሐዋሳ  የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል ፊቼ - ጫምባላላ ዛሬ ሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ በሚገኘው አደባባይ (ጉዱማሌ) እየተከበረ ነዉ።በበዓሉ ላይ በሲዳማ ዞን ከሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎች የተዉጣጣ በሺሕ የሚቆጠር ሕዝብ፤የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ የፌደራልና የአጎራባች ክልሎች ባለሥልጣናት ተካፍለዋል።የሐገር ሽማግሌዎች በበዓሉ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት የሲዳማ ዞን የክልል መስተዳድርነት ሥልጣን እንዲኖረዉ ከዚሕ ቀደም የተወሰነዉ ገቢር እንዲሆን ጠይቀዋል።ባለፈው ዓመት የፊቼ - ጫምባላላ በዓል ሲከበር  በተቀሰቀሰ ግጭት የሰው ሕይወትና ንብረት ጠፍቶ ነበር።የሐዋሳዉ ዘጋቢያችን ሸዋንግዛዉ ወጋየሁ እንዳለዉ የዘንድሮዉ በዓል ከዋዜማዉ ጀምሮ ሠላማዊ ነበር።የግጭት ሥጋት ግን አልተለየዉም።

የፊቼ ጫምባላላ በዓል ይፋዊ አከባበር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2011 ( ኤፍ.ቢ.ሲ) የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ ፊቼ ጫምባላላ በዓል በጉዱማሌ ተከበረ።   በበዓሉ ላይ ከክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሀይማት መሪዎች፣ የሀገሪቱ ከፍተኛ  የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተወከሉ እንግዶች ታድመዋል።   በዓሉ በጎሳ መሪዎች የምርቃት ስነ ስርዓት ነበር የተጀመረው።   የጎሳ መሪዎች በአሮጌው ዘመን በማህበረሰቡ ዘንድ የታዩ በጎ ነገሮች እንዲጎለብቱ መልክዕታቸውን አስተላልፈዋል።   በአንፃሩ በማኅበረሰቡ ዘንድ በአሮጌው ዘመን የታዩ አፍራሽ ተግባራት ደግሞ እንዳይደገሙ ነው የጎሳ መሪዎቹ ያሳሰቡት።   አዲሱ ዘመኑ የሰላም፣ የብልጽግናና የልማት ይሆን ዘንድም ምኞታቸውን በማስተላለፍ የዕለቱን ፕሮግራም አስጀምረዋል።   የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሚሊዮን ማቴዎስ በስነ ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር ፍቼ ጨምባላላ የዘመን መለወጫ ብቻም ሳይሆን ሰላምን፣ አብሮነትንና እርቅን ያቀፈ መሆኑን ገልጸዋል።   እውነተኛ የፌዴራል ስርዓት እንዲጠናከር ግብዓት የሚሆን እና በአራያነት የሚጠቀስ እንደሆነም ነው የተናገሩት።   በበዓሉ ላይ በክብር እንግድነት የተጋበዙት የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በበኩላቸው፥ የፊቼ ጨምበላላ እሴት በሆነውን ይቅር መባባል በየትኛውም የኢትዮጵያ ጫፍ ያሉ መቃቃሮችን በመፍታት የተሻለች ኢትዮጵያ እውን ለማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዞ ቀን ከሌት መስራት እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።   በዓሉ የሰላም፣ የመቻቻልና የአብሮነት እሴት የያዘ ከመሆኑም ባሻገር ከሰው አልፎ ለእንስሳትና

Sidaamu Daga Diru Soorro Ayyaana

OMN: Fichee Cambalaalaa Hawaasaa (Caamsaa 30, 2019)

Ethiopian PM: 'All of My Intention and Action Is Aimed at Elevating Ethiopia'

FILE - Abiy Ahmed, prime minister of Ethiopia, speaks during the Guillermo Cano World Press Freedom Prize ceremony in Addis Ababa, May 2, 2019. Editor’s note: Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed gave his first interview to a Western news organization when he spoke to the Voice of America’s Horn of Africa service reporter Eskinder Firew, in Addis Ababa, in Amharic. These highlights from their conversation have been edited for brevity and clarity. For the past year, Prime Minister Abiy Ahmed has led Ethiopia through dramatic changes. Entrenched ethnic tensions and complex regional conflicts have posed ongoing challenges to the young leader’s reform agenda, but he remains resolute in his desire to make the most of his time in office. Abiy spoke to VOA’s Eskinder Firew about Ethiopia’s relationship with neighbor Eritrea, judicial reforms and the imprint he hopes to leave. Eskinder Firew:  On the occasion of your first anniversary as prime minister, you said, “I am only planning t

Reckoning time proves as ancestors’ reach zenith of civilization

ADDIS ABABA-  Prime Minister Dr. Abiy Ahmed wished the people of Ethiopia a happy Fichee–Chambalaalla, a UNESCO registered New Year festival celebrated among the Sidama people, in a statement yesterday. In his message posted on the Office of the Prime Minister later in the day, the Premier said scholars would agree that knowledge and wisdom of calendar is among the top criteria that show the levels of civilization a society attains. It proves change, centuries of track of a society and the trajectory that takes them to the zenith of civilization, he noted. The intangible heritage clearly shows the wisdom of the Sidama People in understanding the universe and celestial bodies to calculate years, seasons and days, the statement added. This “gives us” inspiration and capacity to properly shape “our future and our surrounding” for the better, according to the statement. “Our Sidama forefathers and foremothers” wisdom transformed to a capacity of reckoning time and space through c

ከአንድ ሚሊዮን ህዝብ በላይ በተገኘበት በሃዋሳው ጉዱማሌ የፍቼ ጫምባላላ በዓል እየተከበረ ነው

  የፍቼ ጫምባላላ በዓል በሀዋሳ ከተማ ጉዱማሌ እየተከበረ ነው።  በበዓሉ ላይ የደቡብ ክልል ርዕስ መስተዳድር አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ፣ የኦሮሚያ ክልል  ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች  በተገኙበት በሀዋሳ ጉዱማሌ እየተከበረ ነው። በዓሉን ለማክበር ከሲዳማ ዞን 32 ወረዳዎች፣ ከደቡብ  ብሄሮች፣ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ተወካዮች ተሳትፈውበታል። የሲዳማ ሕዝብ የዘመን መለወጫ የሆነው በዓል  በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት/ዩኔስኮ/ በዓለም ቅርስነት ከተመዘገበ ሦስት ዓመታትን  አስቆጥሯል። በበዓሉ ላይ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የሚገመቱ ተሳታፊዎች መገኘታቸውም ተጠቅሷል።

Ethiopia: Agriculture Sector HRP Monthly Dashboard (May 2019)

The devastating impact on agriculture of consecutive years of drought in Ethiopia is undisputed. While the forecasts for above average rainfall in 2019 in many parts of Ethiopia provide welcome relief, this does not mean agriculture partners can be complacent; particularly in the lowlands where the bulk of natural hazard affected communities and IDPs are concentrated. It is essential that any intervention must aim to strengthen the communities’ resilience and coping strategies and provide means for them to move away from aid dependency in the future. Besides the regular interventions that provide seed, animal health and animal feed, the main activities that the humanitarian partners are encouraged to engage in, include: Construction and/or rehabilitation of water points (water harvesting points/boreholes), Preparedness of flood-related interventions before and after flood, and Construction of feed and seed banks. Failing to support households at risk to protect their livelihood

SPECIAL EDITION: CHRONICLES OF SIDAMA PEOPLE’S STRUGGLE FOR SELF RULE

A brief political history of Sidama Nation for self-rule Shiferaw Muleta (PhD), For Addis Standard Addis Abeba, May 29/2030  – The quest of Sidama statehood has become a point of discussion in the political arena of Ethiopia. Notwithstanding to its long political and military struggle for self-rule, many people in the capital city Addis Abeba, including prominent politicians and academicians, think that the Sidamas’ quest for self-rule is a recent phenomenon and presented after Abiy Ahmed (PhD) came to power. For instance, many people have not heard about the armed struggle of the Sidamas against the Derg regime, which was “one of the top secrets of the Derg regime” (Human Rights Watch, 1991:86). The armed struggle of the Sidama Liberation Movement (SLM) for self-rule was one of the top five armed struggles launched by the EPLF, TPLF, OLF and ONLF against the Socialist-Dictatorship of the Derg regime. The SLM was active in its armed struggle for over a decade and the Sidamas

የኦሮምያ ብ/ክ/መ ምክትል/ ር/ መስተዳድር ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ ለፊቼ ጫምባላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የተወደዳችሁ የሲዳማ ሕዝብ ከሁሉ አስቀድሜ እንኳን ለሲዳማ ሕዝብ የዘመን መለወጫ ለፊቼ ጫምባላላ በዓል አደረሳችሁ -እንኳን አብሮ አደረሰን ለማለት እወዳለሁ፡፡ ክቡራትና ክቡራን!! የሲዳማ ሕዝብ የራሱ የሆነ የዘመን አቆጣጠር ቀመር፣ “ወንሾ አምቦን” የ መሰሉ የእርቅና የሽምግልና ስርዓት “ሉዋን” የመሰሉ ዴሞክራሲያዊ የስልጣን ሽግግር ስርዓት እና ሌሎች የበርካታ ባህላዊ እሴቶች ባለቤት የሆነ በርካታ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ የቱሪስት መስህቦች በዙሪያው አቅፎ የያዘ ሕዝብ ነው፡፡ የሲዳማዎች የዘመን መለዋጫ ፍቼ ጫምባላላ ዘመን ከዘመን የሚለዋወጥበት ዕለት ብቻ ሳይሆን ፋይዳው ብዙ የሆነ ታላቅ ቀን ነው፡፡ ፍቼ ጫምባላላ ጉዱማሌ ላይ መገናኛ፣ መተጫጫ፣ መመራረቂያ፣መተሳሰቢያ፣የወደፊት ተስፋ መሰነቂያ፣ ከአንደበት ክፉ ቃል የማይወጣበት ፣እንስሳቱ ሳይቀር ከሰው እኩል የሚከበሩበት ፣እንግዳ የሚከበርበት፣ ትውድል የሚዘከርበት፣ለሀገር የሚበጀው ሁሉ የሚከወንበት ታላቅ በዓል ነው፡፡ በድጋሜ በእኔ እና በመላው የኦሮሞ ሕዝብ ስም እንኳን ለዚህ ታላቅ በዓል አደረሳችሁ- አደረሰን ለማለት እወዳለሁ፡፡ ሁላችሁም እንደምታውቁት የሲዳማ እና የኦሮሞ ሕዝብ በመልካ- ምድራዊ አቀማምጥ ብቻ ሳይሆን በጋራ የአብሮነት ታሪክ፣ ዘመናትን በተሻገሩ ማህበራዊ፣ስነልቦናዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስሮች ያሏቸው የተዋለዱ፣በፍቅር የተጋመዱ በተለያየ ቦታ የሚኖሩ-ግን ተነጣጥለው የማይታዩ ፤ አንዱ ከሌላው ጋር በዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ተዋደው- ፈቅደው ብሎም ተከባብረው በቋንቋ ተግባብተውና መስተጋብር ፈጥረው ለዚህ የደረሱ ጠንካራ መሰረት ላይ የቆመ አንድነት ያላቸው ሕዝቦች ናቸው፡፡ የሲዳማ እና የኦሮሞ ሕዝብ ለመከፋፈል ግፋ ሲልም በወሰን አካባቢዎች ግጭት በማስነሳት

በሮመዳን ጾም ወቅት ያሳየነውን አብሮነት አጠናክረን እናስቀጥላለን….በሀዋሳ የእስልምናና የክርስትና እምነት ተከታዮች

ግንቦት 22/2011 በሮመዳን ጾም ወቅት ያሳዩትን አብሮነት አጠናክረው እንደሚያስቀጥሉ የሀዋሳ ከተማ የእስልምናና የክርስትና እምነት ተከታዮች ተናገሩ፡፡ በሀዋሳ ከተማ የሚኖሩት አቶ አለሙ ሙርጉ እንዳሉት በሮመዳን ጾም ከሙስሊምና ክርስቲያን ወገኖቻቸው ጋር በመሆን የአፍጠር ሰዓትን አብረው የማሳለፍ የቆየ ልምድ አላቸው። በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ ከወዳጅ ዘመድና ጎረቤቶቻቸው ጋር ተሰባስበው ሲያፈጥሩ ባገኘናቸው ወቅትም የሮመዳን ፆም ከአምስቱ የእስልምና አስተምህሮት ማዕዘናት አንዱ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ የሮመዳን ወር የመተዛዘን፤ የመስጠትና የአብሮነት ወቅት መሆኑንም ተናግረዋል ፡፡ በተለይ ኢትዮጵያዊያን በዚህ ወቅት የሚያሳዩት ሙስሊም ከሙስሊም፤ ሙስሊም ከክርስቲያን ያላቸው መደጋገፍና አብሮነት በሌላ ክፍለ ዓለም የማይስተዋል መሆኑን ነው የገለፁት ፡፡ ቀደም ባሉ ጊዜያት ሙስሊሙን ከሙስሊም እንዲሁም ሙስሊሙን ከክርስቲያን ለማጋጨት የሚደረጉ ጥረቶች እንደነበሩ ያስታወሱት አቶ አለሙ፣ “ነብዩ መሀመድ ያስተማሩን ፍቅርን እንጂ በእምነት ምክንያት ሌላውን መጥላትና ጠብን አይደለም” ብለዋል ፡፡ በረሞዳን ወቅት የሚታየውን የአብሮነት እሴት በሌላ ጊዜም አጠናክሮ ለማስቀጠል የሚጠበቅባቸውን እንደሚወጡ ገልጸው “በመካከላችን ገብተው ለሚያውኩን ኃይሎች ዕድል አንሰጥም” ሲሉም ገልጸዋል፡፡ በቤተሰባቸው ውስጥ የእስልምናና የክርስትና እምነት ተከታዮች መኖራቸውን የሚናገሩት ወይዘሮ መነን ወልዴ በበኩላቸው ከክርስቲያን ቤተሰቦቻቻቸውና ጎረቤቶቻቸው ጋር በመከባበርና በመፈቃቀድ እንደሚኖሩ ገልጸዋል። የእስልምና አስተምህሮትም ይህን እንደሚፈቅድ ነው የተናገሩት፡፡ እንደ እናትም እንደ ማህበረሰብ አባልም የራሴንም ሆነ የጎረቤቶቼን ልጆች የተስተካከለ አመለካ

የቡርሳሜ አሰራር

ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ ለፊቼ ጫምባላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዓሉን አስመልክተው ያሥተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክትም የሚከተለውን ይመስላል። እንኳን የሲዳማ ሕዝብ የዘመን መለወጫ በዓል ለሆነው ለታላቁ የጨምበላላ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤አደረሰን፡፡ አይዴ ጨምበላላ! ዘመን የሰው ልጆች የታሪክ፣ የማንነት፣ የባሕል፣ የሥነ ልቡና እና የህልውና መከተብያ፣ መሳያ፣ መበየኛ፣መንደፍያ እና ማቆያ ትንግርታዊ ሰሌዳ ነው፡፡ይህንን ድንቅ ሸራ በመቁጠር – በመቀመር – በማስላት እና በተፈጥሮ ዑደት ውስጥ የሚዘወርበትን ሥርዓት በመዘርጋት የሚጠቀምበት ማኅበረሰብ ደግሞ እርሱ ከዘመን ጋር የማይሄድ ከዘመንም ጋር የማይመጣ በዘመን ገላ ላይ ትናንት በአባቶቹ – ዛሬ በራሱ እና ነገም በልጆቹ ህያው የሚሆን ታላቅ ሕዝብ ነው፡፡ የሲዳማ ሕዝብ ይህን ታላቅ የሥልጣኔ አበርክቶ አጥሮ፣ ጠብቆ አቆይቶልናል፡፡ የሰው ልጅን የለውጥ፣ የጥበብ፣ የአዝማናት የሥልጣኔ ጫፍ እና ያለፉበትን የታላቅነት የዘመን መልክ የሚያጠኑ ጠበብት በአንድ ቃል እንደሚስማሙት እነዚህ ዘመንን ከዘመን የሚያሰናስሉ አዕማድ የሚለኩባቸው እና የሚመዘኑባቸው ዐበይት መሥፈሪያዎች አሉ፡፡ ከእነዚህ ዐበይት የሥልጣኔ እናየታላቅነት ማሳያ አብነቶች ውስጥ አንዱ፤ ምናልባትም ዋነኛው – የማኅበረሰቡ የዘመን ቀመር ዕውቀት ቀዳሚ እንደሆነ አብዛኛዎቹ ልሂቃን ይስማማሉ፡፡ በዚህ ዋና ባልነው መለኪያ ስንመዝነው ደግሞ የሲዳማ ሕዝብ በፀሐይ፣ በጨረቃ እና በከዋክብት ድንቅ የተፈጥሮ ዑደት ውስጥ ያለውን ጥልቅ የምልዐተ ዓለም (Universe) ምሥጢር በመመርመር ጊዜን እያሰላ ዘመንን የሚቆጥርበት ጥበብ እጅጉን የሚደንቅ እናየሁላችንም የኩራት ምንጭ ነው፡፡ የሰው ልጅ ከጊዜ (Time) እና ከቦታ (Space) ውጪ ለማሰብ፣ ለማሰላሰል፣ ለመፍጠር፣ እና

የፊቼ ጫምባላላ በዓል በሀዋሳ ሁሉም ክፍለ ከተሞች በተለያዩ ካርኒቫሎች እየተከበረ ይገኛል

የፊቼ ጫምባላላ በዓል በሀዋሳ ሁሉም ክፍለ ከተሞች በተለያዩ ካርኒቫሎች እየተከበረ ይገኛል የፊቼ ጫምባላላን በዓል ለማክበር ሲዳማ መሆን አይጠበቅም በሚል አቋም የተመራው የሀዋሳ ከተማ ነዋሪ በየክፍለ ከተሞቹ በሚገኙ የተለያዩ ቀበሊያት ድንኳን በመጣል ጭም ር እየተከበረ ይገኛል፡፡ ይህ ባህላዊ የሲዳማ ምግቦች፣. አልባሳትን እና መገልገያ ቁሶችን በማሳየት እየተከበረ የሚገኘው 2012 የሲዳማ ዘመን መለወጫ በዓል ከብሔሩ ውጭ ያሉ ነዋሪዎችም ጭምር ተሳትፎ እያደረጉ የሚገኝም ነው፡፡ በአሉ የእርቅ፣ የሰላም፣ የፍቅር እና የአብሮነት ስለመሆኑ አመላካች የሆኑ መሪ ቃሎችን በማንገብ እየተከበረ የሚገኘው የሲዳማ ፊቼ ጫምባላላ ከማንኛውም የጽጥታ ስጋትም ይሁን ከጠብ አጫሪነት ተግባር የጸዳ ሆኖ እንዲከበርም ነዋሪዎቹ በቆታቸው ዘብ ስለመቆማቸውም ማሳየት ያስቻለ ነው፡፡ ከዚህ ጎን ለጎን ማንኛውም በበበዓሉ አከባባር ወቅት እና ሂደት የሚስተዋሉ እኩይ ተግባራትንም ለመቆጣጠር ይቻል ዘንድ የከተማዋ አስተዳደር ተንቀሳቃሽ ጊዚያዊ ችሎትን በየቀበሊያቱ በመመደብ ጭምር ጥረት እያደረገ እንደሚገኝም በተመሳሳይ ማወቅ ተችሏል፡፡ ይህ በከተማዋ የሚገኙ ክፍለ ከተሞች በየቀበሊያቱ የሚያደርጉት የበዓል አከባባር እንግዶችን ጭምር አቀባበል በማድረግ እየተከናወነ የሚገኝ ስለመሆኑ የዝግጅት ክፍላችን ተዘዋውሮ ያጠናቀረው ዘገባ ያመላክታል፡፡

የፊቼ ጫምባላላ በዓል መከበር ጀምሯል

የፊቼ ጫምባላላ  በዓል በሃዋሳ ከተማ እየተከበረ ነው አዲስ አበባ፣ግንቦት 22፣2011 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሲዳማ ብሄር ዘመን መለወጫ ፊቼ ጫምባላላ በዓል በሃዋሳ ከተማ እተከበረ ነው። ለሁለት ቀናት የሚካሄደው የሲዳማ ብሄር ዘመን መለወጫ ፊቼ ጫምባላላ በዓል በዛሬው ዕለት በሃዋሳ ከተማና በሌሎች አካባቢዎች በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል። የፊቼ ጫምባላላ  በዓል እየተከበረ የሚገኘውም በዓሉን በሚያንፀባርቁ የተለያዩ ካርኒቫሎችና የጎዳና ላይ ትርኢቶች ነው። ከዚህ ባለፈም በዓሉ  ፍቅር፣ አንድነትንና መተሳሰብን በሚያረጋግጥ መልኩ እተከበረ መሆኑ ነው የተገለፀው። ዛሬ በሚከናወነው የፊቼ ጫምባላላ  በዓል ስነ ስርዓት ላይም የሲዳማ ብሄር ባህልና ቋንቋ ሲምፖዚዬም ይካሄዳል። የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ፊቼ ጫምባላላ በዓል ዋዜማ በትንንትነው ዕለት በተለያዩ ካርኒቫሎችና የጎዳና ላይ ትርኢቶች በሃወሳ ከተማ ተከብሯል። በርካታ ባህላዊና ማኅበራዊ ፋይዳዎች እንዳሉት የሚነገረው ፊቼ የሲዳማ ብሔር አንኳር የሆኑ ባህላዊ ገጽታዎች የሚንጸባረቁበት እንደሆነ ይነገራል፡፡ የሲዳማ ሕዝብ የዘመን መለወጫ በዓል ፊቼ ጫምባላላ የሰው ልጆች ወካይ ቅርስ ሆኖ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) መመዝገቡ የሚታወቅ ነው፡፡

የፊቼ ጫምባላላ በዓል ከነገ ጀምሮ መከበር ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2011 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ የፊቼ ጫምባላላ በዓል ከነገ ጀምሮ በተለያዩ ስነ ስርዓቶች መከበር ይጀምራል፡፡ የዋዜማ በዓሉ በዛሬው ዕለት በተለያዩ ስነ ስርዓች በጎዳና ላይ በሀዋሳ ከተማ ተከብሮ ውሏል፡፡ በሲዳማ ብሔር ባህላዊ ጭፈራ“ቄጣላ ” እና በሌሎች ስነ ሰርዓቶች ነው በሃዋሳ ከተማ ጎዳናዎች የፊቼ ጫምባላላ ሲከበር የዋለው፡፡ በርካታ ባህላዊና ማኅበራዊ ፋይዳዎች እንዳሉት የሚነገረው ፊቼ የሲዳማ ብሔር አንኳር የሆኑ ባህላዊ ገጽታዎች የሚንጸባረቁበት እንደሆነ ይነገራል፡፡ የሲዳማ ሕዝብ የዘመን መለወጫ በዓል ፊቼ ጫምባላላ የሰው ልጆች ወካይ ቅርስ ሆኖ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) መመዝገቡ የሚታወቅ ነው፡፡ በዓሉ ከነገ ጀምሮ በተለያዩ ስነ ስርዓቶች መከበር ይጀምራል፡፡ ምንጭ 

Fitche Chembelella celebrated with sprit of forgiveness, love, generosity

ADDIS ABABA-  Fitche Chembelella  Sidama people New Year celebration will be celebrated next Friday at Hawassa Town with the spirit of forgiveness, love and generosity, said Sidama Zone Culture, Tourism and Sport Office. Jegu Agegnewu Head of the Office said that to enhance love between and among the peoples and promote national unity, the festival will be celebrated by inviting different ethnic groups from different zones and states. As  Fitche Chembelella  festival by itself is a symbol of love and peace, before celebrating the festival if there are conflicting individuals or groups they would be arbitrated by community leaders and celebrate the New Year warmly by giving and receiving apologize. Even an individual, who killed the person, gets apology by paying a compensation called Guma. He noted that Sidama people celebrate it irrespective of their gender, religion, age and social status and the festival is inclusive. As to him at national level, the Festival is the se

ፍቼ ጫምባላላ የፍቅርና ሰላም፣የእርቅ እና የአንድነት በአል ነው፤ Ethiopian Sidama Fiche Chambalala History

ፍቼ ጫምባላላ የፍቅርና ሰላም፣የእርቅ እና የአንድነት በአል ነው ። በአሉ ከሲዳማ ህዝብ ጋር አብሮ የተፈጠረ እና አብሮ የመጣ በአል ነው። የሚታወቀውም በሰላም እንጂ በስጋት በአልነቱ አይደለም። የስጋት በአል አይደለም ሆኖም አያውቅም። 

የፍቼ እና ጫምባላላ የሲዳማ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ በተመለከተ ከኢትዮጵያ ባህል እና ቱርዝም ሚኒስቴር

በሲዳማ ፍቼና ጫምባላላ የማይነጣጠሉ የበዓሉ ሁነቶች ናቸው፡፡ ፊቼ የአሮጌው ዘመን መጠናቀቅ (ዋዜማ) ጫምባላላ የአዲሱ ዘመን (መባ ቻ) ብስራቶች ናቸው፡፡ ‹‹ፊቼ›› መጽሔት በ2006 ዓ.ም. ዕትሙ፣ ፊቼና ጫምባላ ታሪካዊ አጀማመር መቼ እንደሆነ በውል ባይታወቅም በዞኑ በሀቤላ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ከነበሩት ፊጦራ የሚባሉ ሰውዬ ሴት ልጃቸው ፊቾ አማካይነት መጀመሩን ለቅድመ ምዝገባ ጥናት የተሰበሰበው መረጃ ያመለክታል፡፡ ፊቾ የምትባለው የአቶ ፈጠራ ልጅ ለአቅመ ሔዋን ደርሳ ባል ስታገባ የሞቀ ትዳር፣ የተትረፈረፈ ሀብት ስታገኝ በብሔሩ ባህል መሠረት እናት አባቷን ቅቤ፣ የተሠራ ቆጮና የረጋ ወተት ይዛ እየመጣች በየዓመቱ ‹‹ቀባዶ›› ተብሎ በሚጠራው ቀን ትጠይቃቸው ነበር፡፡ ያመጣችውን ምግብ ቤተሰብ፣ ዘመድ አዝማድና ጎረቤቶች ከበሉ በኋላ ከአባቷ ጋር ምርቃትና አድናቆታቸውን ይገልጹላታል፡፡ በእርግጥ በሲዳማ ባህል ልጆች የሚመገቡት ትላልቆቹና አዋቂዎቹ ከበሉ በኋላ ስለሆነ የቀረውን የቤተሰብና የጎረቤት ልጆች አንድ ላይ ተሰብስበው ይመገቡና ደስታቸውን ጫምባላላ (የዚህ አይነት ጥጋብ ዞሮ ይምጣ) እያሉ በዘፈን ይግልጻሉ፡፡ መሰል የፊቾ ጥየቃ በዘላቂነት መታወስ እንዳለበት በመግለጽ አባቷ አቶ ፌጦራ በየዓመቱ ደስታና ፋሲካ የምትፈጥረው ልጃቸው የምትመጣበት ቀን የሲዳማ ፌቼ ተብሎ እንዲከበር ከአካባቢው ኅብረተሰብ ተቀባይነት አግኝቶ በጎሳ መሪዎች የዘመን መለወጫ እንዲሆን መወሰኑን የጥናቱ መረጃ ያስረዳል፡፡ ይሁን እንጂ የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ፊቼና የቀን አቆጣጠር ከፊቾ ታሪክ ጋር ስለመያያዙ ከአፈታሪክ መረጃ በስተቀር ተጨማሪ ጥናት እንደሚያስፈልገው ጠቁሟል፡፡ በሌላ በኩል በዘመናት ሂደት የብሔሩ ሊቃውንት የየዓመቱን ዙር መሠረት አድርገው የቀን፣ የወርና

Much of Ethiopia to Experience Below Normal Rainfall

May 29, 2019 (Ezega.com) -- Much of Ethiopia will experience increased likelihood of drier than normal rainfall from June to September 2019, the 52nd Greater Horn of Africa Climate Outlook Forum (GHACOF 52) has announced on Tuesday. The regional consensus climate outlook for the June to September 2019 rainfall season  also revealed lower normal rainfall over much of south-western Eritrea, South Sudan, parts of western Sudan as well as some region on the Sudan/Ethiopia border, northern and far-western Uganda, western Rwanda as well as coastal areas of Kenya and Somalia. The announcement was made on Tuesday during the 52nd Greater Horn of Africa Climate Outlook Forum (GHACOF 52) for June, July, August and September under the theme “Mitigation of Climate Risks for Resilience building” in Addis Ababa, Ethiopia. According to the outlook, there is an increased likelihood of above normal rainfall over Djibouti and surrounding lowlands of Ethiopia and Eritrea, most parts of Sudan, pa