Skip to main content

Posts

Showing posts from February, 2019

ከሲዳማ አርነት ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ

ስርዓቱ በህገ-መንግስታዊ መብት ጥያቄዎች ውስጥ ጣልቃ መግባቱ የለውጡን አካሄድ ጥያቄ ውስጥ የማስገባት ማሳያ ነው! በሀገራችን ላለፉት 28 አመታት ከልክ ያለፈ አፈናና ጭቆና የዜጎችን ክቡር ህይወትና አካል ካጠፋና  ካጎደለ በኋላ በተከፈለው መስዋዕትነት በሀገራችን የመጣዉ አንፃራዊ ለዉጥ ፤የዜጎች ድምጽ የመሰማት ምልክት እየታየ እንደሆነ የማይካድ ሀቅ ነው፡፡ የለውጥ ትሩፋትን ተከትሎ ለዘመናት እየተነሱ በፖለቲካ ጡጫ ሲታፈኑና አይነከ የነበሩ፤ነገር ግን ህገመንግስታዊ የሆኑ ጥያቄዎች መነሳት ተጀምሯል፤ አዳድስ ጥያቄዎችም እነደዚሁ፡፡  ከዚህ ጋር ተያይዞ የሲዳማ ህዝብ ላለፉት በርካታ አመታት የታገለለትን፣ የህይወትና የአካል መስዋዕትነት የከፈለበት እራሱን በራሱ የማስተዳደር ጥያቄ እንደገና ተነስቶ አስፈላጊውን ኢፌዴሪ ህገ-መንግስት ቅድመ ሁኔታዎችን ከሟላ በኋላ በደቡብ ክልል ምክር ቤት ወሳኔና ጠያቂነት በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አመቻችነት ህዝበ-ውሳኔ እንዲደረግ ብቻ እየተጠበቀ ይገኛል፡፡ ይሁንና ይህ ታሪካዊ ጥያቄ በኢፌዴሪ ህገ-መንግስት በተመለከተው ጊዜ ገደብ መሰረት ህዝበ ውሳኔ ተደርጎ ሊጠናቀቅ ከሚጠበቀው ጊዜ የቀረው በጣት የሚቆጠሩ ወራት ብቻ ሆኖ ሳለ በደቡብ ክልል ምክር በት በኩል የቁርጠኝነት ማነስና የፖለቲካ ጣልቃ ገብነት በሰፊው እየታየ እንደሆነ ድርጅታችን ገምግሟል፡፡ ይህ ተግባር ህገ-ወጥ ብቻ ሳይሆን እንደቀደሙት ጨለማ ጊዜያት ሁሉ አሁንም የገዢ ፓርቲ ጫና በመንግስት ተቋማት ላይ እያረፈ አንደሆነ የሚያረጋግጥ ነው፡፡  ለአብነትም፡- 1ኛ. በየካቲት 14 ቀን 2011ዓ.ም የህዝቤ-ውሳኔ መዘግየትን ምክንያት ተደርጎ በመላ ሲዳማ የተጠራው ሰላማዊ ሰልፍ እጅግ ፉጹም ሰላማዊ በሆነ አከኋን መደረጉን ምክንያት በማድረግ ከጋዜጠኞች ለብሔራዊ ምርጫ

EU-Coffee Action project to be launched in Ethiopia

The European Union (EU) is to launch an EU-Coffee Action for Ethiopia (EU-CafE), a €15 million project which will help Ethiopian smallholder farmers boost the yields and quality of their coffee crops through better seeds and farming techniques.This was announced on Wednesday during a visit by the EU’s Ambassador to Ethiopia, Mr Johan Borgstam, and the EU Head of Cooperation, Mr Erik Habers, to Manna woreda (district) near Jimma, the heartland of Ethiopian coffee farming. In combination with improvements in marketing, the project will allow coffee farmers and processors – many of them rural women and youth – to improve their living conditions, according to a statement issued by European Union in Ethiopia. Coffee is extremely important to Ethiopia, as the land of origin of Arabica. Approximately twenty million Ethiopians make a living from coffee, from farmers to roasters to baristas and exporters. Green coffee beans are Ethiopia’s main export, generating up to €750 million in ha

ዶ/ር ዐቢይ ለሲዳማ ሕዝብ ምን ብለው ነበር?

ዶ/ር ዐቢይ ለሲዳማ ሕዝብ ምን ብለው ነበር? በለገሰ ጂሎ ዶ/ር ዐቢይ ጠቅላይ ሚስትር ከተመረጡ በጥቂት ወራት ውስጥ በተደጋጋሚ ከጎበኙአቸው አከባቢዎች አንዱ ሀዋሳ ሲዳማን ነበር፡፡ ጉብኝታቸው ከሶማሌ ጅግጅጋ፣ ከትግራይ መቀሌ፣ ከኦሮሚያ አምቦ፣ ከአማ ራ ጎንደርና ባህርዳር ቀጥሎ በደቡብ ክልል ሀዋሳ ጉብኝት ባደረጉበት ጊዜ ለየት ባለና ደማቂ በሆነ አቀባበል በ”ቄጣላ” የተቀበላቸው የሲዳማ ሕዝብ በልባቸው ውስጥ እንደገባ ተናገሩ፡፡ በዚህ በመጀመሪያ ጉብኝታቸው ጊዜ እንዲህ አሉ “ የሲዳማ ሕዝብ አስገራሚ ባህል ያለው፣ ሳይናገር የሚያስተምር፣ ሊያስተላልፍ የፈለገውን መልዕክት በቄጠላው የሚያስተላልፍ፣ ማንም መሪ/አስተማሪ ሳይኖረው እንደወታደር እግሩን እኩል አንስቶ እኩል የሚያሳርፍ፣ የት እንደሚረግጥና እንደሚቀመጥ፣ እንዴት እንደሚመርቅ የሚያውቅ ሕዝብ ነው” በማለት አድናቆታቸው ገለጹለት፡፡ የሲዳማ ሕዝብም አዲሱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይን በባህላዊ ቄጣላው በማሞካሸት“አህመድ ቤቶ ዳዎኤ ቡሹ፣ አት ዳይቶታ ጎባ ሁርቱ” /የአህመድ ልጅ እንኳን በደህና መጣህልኝ፣ አንተ ስትመጣ ተፈወሰ አገሩ/ በማለት አሞካሽቶና በክብር አስተናግዶ ሸኝቷቸዋል፡፡  በሁለተኛውና በሦስተኛው ጊዜ የውጭ እንግዶቻቸውን /የሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖሊ ካጋሜንና የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን/ ይዘው የመጡት ወደ ውቢቷ ሀዋሳ/ሲዳማ ነበር፡፡ በዚህ ጊዜ የሲዳማ ሕዝብ መሪዬን አላሳፍርም በሚል ስሜት በተለመደውና ሞቅ ባለ የእንግዳ አቀበላል በቄጣላው ተቀበላቸው፡፡ በተለይም የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በመጡ ጊዜ የሲዳማ ሕዝብ ለዓመታት የዘለቀውንና ደም ሲያፋስስ የነበረውን ጥላቻ በባህላዊ የእርቅ ሥርዓት /ሽማግሌዎች ማር ይዘው በመቅረብ፣ ማሩን በአፋቸው አድርገ

በሲዳማ ዞን ያዬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል እየተሰጠ ያለው የ...

የደኢህዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን በፌደራል ስርዓቱና ክልል የመሆን ጥያቄ ላይ ውሳኔዎችን በማሳለፍ አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2011 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢህዴን) ማዕከላዊ ኮሚቴ በአርባ ምንጭ ከተማ ሲያካሂድ የነበረውን መደበኛ ስብሰባ በፌደራል ስርዓቱና ክልል የመሆን ጥያቄን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በመምከር ውሳኔዎችን በማሳለፍ አጠናቀቀ። ማዕከላዊ ኮሚቴው ስብሰባውን ማጠናቀቁን ተከትሎ ባወጣው መግለጫ፥ ደኢህዴን የፌዴራል ስርዓቱ ለክልሉ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች የህልውና ጉዳይ እንደሆነ ያምናል ብሏል። ስለሆነም ህብረብሄራዊነትን የሚያስተናግደውን የፌደራል ስርዓት አጠናክሮ ማስቀጠል የክልሉ መሪ ድርጅት የሁል ጊዜ አጀንዳ ሆኖ መቀጠል እንዳለበት በስብሰባው አቅጣጫ አስቀምጧል። እንዲሁም በክልሉ ውስጥ የሚነሳውን ተጨማሪ ክልል ሆኖ የመደራጀት ጥያቄ መላውን የክልሉን ህዝብ በሚጠቅም አኳሃን በተረጋጋና እጅግ ኃላፊነት በተሞላው እና ዘላቂ መፍትሄ በሚያመጣ መንገድ በድርጅቱ መመራት እንዳለበት መግባባት ላይ መድረሱንም አስታውቋል። ስለሆነም እየተነሱ ያሉ አዳዲስ የክልል ጥያቄዎች የክልሉን መሪ ድርጅት ቀጣይነት፣ አገራዊ ነባራዊ ሁኔታ እና የሁሉንም ህዝብ ጥቅም ማእከል ተደርጎ መታየት እንዳለበት ማዕከላዊ ኮሚቴው አፅንኦት ሰጥቶ መክሮበታል። ማእከላዊ ኮሚቴው በመግለጫው አክሎም በክልሉ ውስጥም ሆነ ከክልል ውጭ የዜጎች ህይወት እና ንብረት ላይ እየደረሰ ያለው አደጋ አስነዋሪና ሊደገም የማይገባው መሆኑን ነው ያስታወቀው። በቀጣይ የህግ የበላይነት እንዲከበር፣ ችግር የፈጠሩና የህዝቡ ሰላም እንዲናጋ ምክንያት የሆኑ አካላትን ለህግ የማቅረብ ተግባሩ ጎን ለጎን ችግሮች በተፈጠሩበት አካባቢዎች የህዝብ ለህዝብ ስራን የማጠናከርና ጉድለቶችን የመፍታት፣ የተፈናቀሉ ዜጎችን ወደ ቀድሞ ኑሯቸው በፍጥነት ማስ

የሞጆ ሃዋሳ የፍጥነት መንገድን በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2011 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ምክንያቶች ግንባታው የተጓተተውን የሞጆ ሃዋሳ የፍጥነት መንገድን በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ። ከሞጆ ተነስቶ ሀዋሳ ከተማን መዳረሻው የሚያደርገው የፈጣን መንገድ ፕሮጀክት በ2008 ዓ.ም ነበር ግንባታው የተጀመረው። 201 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነውን መንገድ በፍጥነት ለማጠናቀቅም በአራት ምዕራፍ በመከፋፈል ለመገንባት ታቅዶ ወደ ስራ ተገብቷል። ሆኖም የፍጥነት መንገዱ በተያዘለት ጊዜ ግንባታው እየተከናወነ አለመሆኑን ጣቢያችን በተለያየ ጊዜ ባደረገው ቅኝት መታዘብ ችሏል። ከሞጆ መቂ፣ ከመቂ ባቱ፣ ከባቱ አርሲ ነጌሌ እና ከአርሲ ነጌሌ ሃዋሳ ለተለያዩ ተቋራጮች የተሰጠው ፕሮጀክት፥ የወሰን ማስከበር ችግር፣ በግብዓት አቅርቦትና መሰል ችግሮች ሳቢያ በፍጥነት መገንባት አለመቻሉን የባለስልጣኑ የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን ወንድሙ ተናግረዋል። የሞጆ መቂው የመንገዱ አንድ ምዕራፍ አሁን ላይ አፈጻጸሙ 70 በመቶ የደረሰ ሲሆን፥ በአንጻሩ 37 ኪሎ ሜትር ከሚረዝመው ከመቂ ባቱ መንገድ ውስጥ እስካሁን 14 ነጥብ 7 ኪሎ ሜትር ብቻ መስራት መቻሉንም ነው የተናገሩት። 57 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውና ከባቱ አርሲ ነጌሌ ከሚደርሰው የፍጥነት መንገዱ አካልም ከ1 ነጥብ 5 በመቶ በላይ ስራውን ማከናወን አልተቻለም። በሌሎቹ የመንገዱ አካል የተስተዋለው ችግርም በባቱ አርሲ ነጌሌ መንገድ ተደግሟል የሚሉት ዳይሬክተሩ፥ የመንገዱ ግንባታ የተደቀነበት ስጋት እንዳይቀጥል መፍትሄ ተቀምጧል ብለዋል። ከየአካባቢው መስተዳድር ጋር ውይይት በማድረግም በቅርብ ክትትል ፈጣን መንገዱን ለማጠናቅቅ ባለስልጣኑ እየሰራ መሆኑንም አንስተዋል። አሁን ላይም

EPRDF to Transition into a New National Party

February 24, 2019 (Ezega.com) - In a major announcement that will likely have profound implications, Prime Minister Abiy Ahmed disclosed that the ruling coalition party in Ethiopia, the Ethiopia Peoples’ Revolutionary Democratic Front (EPRDF), will transition into a new national party that is open to all Ethiopians, regardless of ethnicity, religion and other metrics. The Prime Minister disclosed this during a conference with over three thousand people gathered from Somali, Afar, Benishangul Gumz, Harari and Afar regions of Ethiopia. He said the new party will materialize in a few months, and it will be open to all Ethiopians based on merit and not on affiliations. The Prime Minister also held discussions with the central committee of the political parties from the five regions know as, affiliates of EPRDF, where he said “we will soon abolish the name affiliate or supporter party, after a few months there will be no Somali, Afar, Benishangul or Oromo party; we will establish

Ethiopian Sidama Television Program p3 - የሲዳማ ቴሌቪዥን ፕሮግራም የሲዳማ ብሔር ሰላማዊ...

Ethiopian Sidama Television Program p2 - የሲዳማ ቴሌቪዥን ፕሮግራም የሲዳማ ብሔር ሰላማዊ...

Ethiopian Sidama Television Program p1 - የሲዳማ ቴሌቪዥን ፕሮግራም የሲዳማ ብሔር ሰላማዊ...

በሀዋሳ ከተማ የተጠራውን የሰላማዊ ሰልፍ ተከትሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ክብርት ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ከኢቢሲ ጋዜጠኛ ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ማብራሪያ ላይ የተሰጠ ምላሽ

የሲዳማ ሕዝብ ክልል ጥያቄ የሕዝበ ውሳኔ መዘግየትን አስመልክቶ የካቲት 14/2011 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ የተጠራውን የሰላማዊ ሰልፍ ተከትሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ክብርት ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ከኢቢሲ ጋዜጠኛ ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ማብራሪያ ላይ የተሰጠ ምላሽ።  እንደሚታወቀው የሲዳማ ክልል ሆኖ የመደራጀት ጥያቄ ላለፉት 27 ዓመታት የብዙ ሕይወት መስዋዕትነት ያስከፈለ ጥያቄ ስለመሆኑ በተደጋጋሚ የተገለፀ እውነት ነው። ይህን ሕጋዊና ሕገ መንግስታዊ ጥያቄ መጠየቅ ለእስር የሚዳርግ ፤ ከፍ ሲልም የሕይወትን ዋጋ ያስከፍል የነበረው ጉም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሀገራችን ከፈነጠቀው በለውጡ ብርሃን ተገፎ የተስፋ ጭላንጭሎች መታየት ጀምሯል። የሕዝባችን የረጅም ዓመታት ብሶት ሆኖ የቆየው በክልል የመደራጀት ጥያቄ ባለፈው ሐምሌ 11/2011 ዓ.ም በዞኑ ምክር ቤት አባላት በሙሉ ድምጽ ፀድቆ የኢፌዴሪ እና የክልሉ ሕገ መንግስት በሚያዘው መሠረት ጥያቄው ከዞኑ ለክልሉ ምክር ቤት በጽሁፍ ቀርቧል። የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤትም ባካሄደው 5ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የሲዳማን ብሔር የክልል ጥያቄውን ተቀብሎ ጥቅምት 23 ቀን 2011 ዓ.ም የኢፌዴሪ ህገ መንግስት አንቀጽ-47/3ሀ እና በተሻሻለው የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ህገ መንግስት አንቀጽ -39/6ለ መሠረት እንዲፈፀም መወሰኑ ይታወሳል። የክልሉ ምክር ቤት በኢፌዴሪ ህገ መንግስት አንቀጽ-47 ንዑስ አንቀጽ-3 በፊደል ለ ላይ በተደነገገው መሠረት ህዝበ ውሳኔ እንዲደራጅ መወሰኑን በመግለጽ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ በአዋጅ ቁጥር 532/1999 አንቀጽ-32/2 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ህዝበ ውሳኔ እንዲያከናውን ኀዳር 12/2011

Ethiopia's reforms spark ray of hope for struggling businesses doing good

Businesses designed to both turn a profit and help people in need have mushroomed in Ethiopia in recent years, with women and young people playing a prominent role as social entrepreneurs. By Nita Bhalla NAIROBI, Feb 22 (Thomson Reuters Foundation) - A wave of economic reforms in Ethiopia since Prime Minister Abiy Ahmed came to office nearly a year ago has sparked hope among social businesses struggling to grow under the east African nation's heavily regulated economy, industry experts said. Since April, Abiy's government has announced shake-ups across industries, including plans to open up the once closely guarded telecommunications and power monopolies. Ethiopia has also  loosened  government control of the economy by opening its logistics sector to foreign finance and finalising reforms in its underdeveloped mining and oil sectors to encourage more foreign investors. Matthew Davis, CEO of Renew Strategies, an impact investment firm which finances Ethiopian soc

Global Khat (Plant) Market 2019-2026 By Kenya, Uganda, Ethiopia, Somalia, Yemen, Israe

Global Khat (Plant) Market 2019 Summary The report on global  Khat (Plant) Market  studies the market size (value and volume) by players, regions, product types and end industries, previous data 2014-2018 and forecast 2019-2026. The report jointly provides the markets CAGR worth for the 2019-2026. Khat (Plant) report offer the Size, sales and growth, market share, Revenue, Price, Competition by Company. Request Free Sample Report Of Khat (Plant) Market Report: https://www.marketsresearch.biz/report/global-khat-plant-market-230772#request-sample Global Khat (Plant) Market report delivers the clean detailed structure of the Khat (Plant) Market comprising every and each business-related info of the market at worldwide level. The complete range of data associated with the worldwide Khat (Plant) Market is obtained through numerous sources and this obtained bulk of data is organized, processed, and pictured by specialists through the applying of assorted methodology techniques an

ኢሳት ስለትናንትናው የሀዋሳ ሰላማዊ ሰልፍ እንዲህ ብሎ ዘግቦዋል

የሲዳማ ዞን ክልል የመሆን ጉዳይን የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ (ኢሳት ዲሲ–የካቲት 14 /2011) የሲዳማ ዞን ክልል የመሆን ጥያቄን በህገ መንግስቱ መሰረት ተግባራዊ እንዲሆን የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በሀዋሳ ከተማ ተካሄደ። በሲዳማ ዞን በሚገኙ 36 ወረዳዎችና ከተማ አስተዳድሮች የተውጣጡ ነዋሪዎች የተሳተፉበት ሰላማዊ ሰልፍ ሕገምንግስቱ ይከበር የሚል ጥያቄ አቅርበዋል። የደቡብ ክልል ምክር ቤት በጥቅምት ወር ባካሄደው መደበኛ ጉባኤ የሲዳማ ዞን ክልል የመሆን ጥያቄ ህገ መንግስታዊ ሂደቱን ተከትሎ እንዲፈጸም ባለፈው ጥቅምት ወር ባካሄደው ጉባኤ መወሰኑ ይታወሳል። ይሕም ሆኖ ግን ወሳኔውን ተከትሎ ሕዝበ ውሳኔ መደረግ ቢኖርበትም ሂደቱ ለምን ዘገየ በሚል የሲዳማ ዞን ክልል የመሆን ጥያቄ በህገ መንግስቱ መሰረት ተግባራዊ ይሁን የሚል ሰላማዊ ሰልፍ በሀዋሳ ከተማ ተካሄዷል። በሰላማዊ ሰልፉ ላይ የሲዳማ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቃሬ ጫውቻ፣ የሀዋሳ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ስኳሬ ሹዳ እና የወጣቶች ተወካይ ንግግር አድርገዋል። የሲዳማ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቃሬ ጫውቻ፥ የሲዳማ ህዝብ በክልል ተዋቅሮ ራስን የማስተዳደር ጥያቄ ማቅረብ ከጀመረ ረጅም ዓመታትን ማስቆጠሩን ገልጸዋል። በመሆኑም የሲዳማ ህዝብ የክልልነት ጥያቄ በህገመንግስቱ መሰረት ምላሽ መሰጠት እንዳለበትም አቶ ቃሬ ጫውቻ ገልፀዋል። የሲዳማ ህዝብ ክልል ለመሆን እያቀረበ ያለው ጥያቄው በህገ መንገስቱ መሰረት በአፋጣኝ መልስ ማግኘት ያለበት ጉዳይ ነውም ብለዋል። የሰላማዊ ሰልፉ ተሳታፊዎች “ህገ መንግስታዊ መብታችን ይከበር! የሲዳማ የክልልነት ጥያቄ መልስ ይሰጠው! የሪፈረንደም ቀን ይወሰን !” የሚሉና ሌሎች መፈክሮችን ይዘው ወጥተዋል። ጥዋት ላይ መነሻውን ከሀዋሳ ቴ

የሀዋሳው ሰላማዊ ሰልፍ በአንዳንድ የዜና አውታሮች

Hundreds of thousands Ethnic Sidama demonstrate to push for statehood While not rejecting Abiy Ahmed’s reform measures, hundreds of thousands of ethnic Sidama demand for a quick referendum to determine statehood status for their ethnic community, one of the largest language speaking groups in Ethiopia’s Southern People’s Nations and Nationalities state. Demonstrators at Hawassa Stadium Source : EBC borkena February 21,2019 Hundreds of thousands of ethnic Sidama people have staged a massive demonstration in Hawassa on Thursday to push for demands for statehood for which Prime Minister Abiy Ahmed explicitly stated his support a few months ago during question and answer in the parliament. Government pledged to organize referendum to resolve the demand and protesters are demanding that they need it sooner rather than later. Ethnic Sidama are currently within “Southern Nations, Nationalities, and Peoples’ Regional State,” one of the nine ethnic based Federal regional

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፤ ከተቋማዊ ማሻሻያ ወይም reform በፊት ህገ መንግስቱን ያክብር!!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፤ ከተቋማዊ ማሻሻያ ወይም reform በፊት ህገ መንግስቱን ያክብር!! የሲዳማን ዞን በክልል የማደራጀት ጥያቄን አስመልክቶ፤ ከዛሬ ስምንት ወራት በፊት በዞኑ ምክር ቤት ጸድቆ፤ ብሎም በክልሉ ምክር ቤት ተቀባይነትን አግኝቶ የአገሪቱ የምርጫ ቦርድ ሪፊሬንደም እንዲያዘጋጅ የተጠየቀ ሲሆን፤ በዛሬ እለት '' የሪፌሬንዴም ቀን ይነገረን '' በሚል በሀዋሳ ከተካሄደው ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ / ት ብርቱካን ሚዴቅሳ በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በማብራሪያውም፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፤ ህገመንግስቱን በመቃረን የሲዳማ ክልል የመሆን ጥያቄ ሪፍሬንደም በህገ መንግስቱ በተቀመጠው መሰረት በአንድ አመት ውስጥ የሚካሄድ ሳይሆን፤ በመጪው የአከባቢ እና አጠቃላይ ምርጫ ጋር ተያይዞ የሚፈጸም መሆኑን የቦርዱ ሰብሳቢ አስታውቋል። ወ / ት ብርቱካን ሚዴቅሳ ከኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ጋር በነበራቸው ቆይታ በሰጡት ማብራሪያ፤ በኢትዮጵያ ህገመንግስት የተደነገጉትን መሰል የክልል ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ሪፍሬንደሞችን የማዘጋጀት ስራዎችን ከመስራት ይልቅ ፤ በብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ተቋማዊ ማሻሻያ ወይም reform ላይ ትኩረት ስጥቶ ይሰራል ብለዋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህገመንግስታዊ እና ዲሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ ከህዝብ ለሚነሱ ጥያቄዎች በአግባቡ ምላሽ ከመስጠት ይልት በአቅም ማነስ እና ተቋማዊ ለውጥ ወዘተ ሰበብ ኢ - ህገመንግስታዊ አካሄድ መከተሉ፤ በአገሪቱ እየታየ ያለውን የዲሞክራሲ ጭላንጭል ከማዳፈኑ በላይ የዶ / ር አብይ አሃመድ አስተዳደር በህዝብ ዘንድ ያለውን ተቀባይነት አደጋ ውስጥ ይጥላል

በፕሪምየር ሊጉ ተስተካካይ ጨዋታዎች ጅማ አባ ጅፋርና ሲዳማ ቡና ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2011 (ኤፍ.ቢሲ) በፕሪምየር ሊጉ ተስተካካይ ጨዋታዎች ጅማ አባ ጅፋርና  ሲዳማ ቡና ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በዛሬው ዕለት  ሁለት  የፕሪምየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታዎች በድሬዳዋ እና በጅማ ከተሞች ተካሂደዋል ። ሲዳማ ቡናን  ድሬዳዋ ላይ ያስተናገደው ድሬ ዳዋ ከተማ  በሲዳማ ቡና  3 ለ 1  በሆነ ውጤት ተሸንፏል ። የሲዳማ ቡና ማሸነፊያ ግቦችን የድሬዳዋው በረከት ሰለሞን በ8ኛው ደቂቃ ላይ በራሱ ግብ፣ ሀብታሙ ገዛኸኝ በ58ኛው ደቂቃና አዲስ ግዴይ በ77ኛው ደቂቃ አስቆጥረዋል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ ብቸኛ ጎል ደግሞ ገናናው ረጋሳ በ84ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል፡፡ በሌላ በኩል መከላከያን ጅማ ላይ ያስተናገደው ጅማ አባ ጅፋር 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል ። ጅማ አባ ጅፋርን አሸናፊ ያደረገችው  ግብ  አስቻለው ግርማ በ6ኛው ደቂቃ  አስቆጥሯል። ፋና

የሀዋሳ ሰላማዊ ሰልፍ በአገሪቱ ሚዲያዎች በጥቂቱ

ሀዋሳ የካቲት14/2011 የሲዳማ ህዝብ የክልል እንሁን ጥያቄውን ዛሬ በሃዋሳ ከተማ ባካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ አቀረበ። ከማለዳው ጀምሮ በተካሄደውና መነሻውን ከሃዋሳ ሪፈራል ሆስፒታል አድርጎ መድረሻውን በአዲሱ የከተማ ስታዲዮም ባደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ከሲዳማ ዞን 36 ወረዳዎች የተውጣጡ ቁጥራቸው በርካታ ህዝብ ተሳትፏል። በሰልፉ ላይም ” የሲዳማ የክልል እንሁን ጥያቄ ህገመንግስታዊ ነው “፣ “ያለምልንም ደም ሪፍረንደም “፣ “ላቀረብነው የክልልነት ጥያቄ ሪፈረንደሙ በአስቸኳይ ይካሄድ ” እና ሌሎች መፈክሮችን ተሳታፊዎች ይዘው ወጥተዋል። ከተሳታፊዎች መካከል የሲዳማ ወጣቶች ተወካይ ወጣት ታሪኩ ለማ “ባለፉት 27 ዓመታት አባቶቻችን የታገሉለት ራስን በራስ የማስተዳደር ዲሞክራሲያዊ ጥያቄ ሀገራዊ ልዕልና አግኝቶ ህዝቡን እኩል ተጠቃሚ ከማድረግ ይልቅ ባህልና ቋንቋችንን የማፈን ሥራ ሲሰራ ቆይቷል” ብሏል። “ህገመንግስታዊ መብትን በመጠየቃቸውና የሲዳማን የክልል እንሁን ጥያቄ በማንገብ የወጡ በርካታ ወገኖቻችን ለእስራት፣ ለስደትና ለጉዳት ተዳርገዋል” ያለው ወጣት ታሪኩ የህዝቡ ኢኮኖሚያዊ፣ ባህላዊና ስነ ልቦናዊ መስተጋብር እንዲሁም ፖለቲካዊ ጥያቄው ግንዛቤ ውስጥ ሳይገባ መቆየቱን ተናግሯል። የሀዋሳ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ስኳሬ ሹዳ በበኩላቸው እንዳሉት አንድ ዲሞክራሲያዊ ማህበረሰብ መገንባት የሚቻለው ሰጥቶ በመቀበል መርህ፣ በእኩልነትና እኩል በመጠቀም መብት ላይ በመመርኮዝ ነው። የሲዳማ ህዝብ ላለፉት ዘመናት በተለያዩ ጊዜያት የክልልነትና ራስን በራስ የማስተዳደር መብቱን በህጋዊ መንገድ ለማስከበር ሲጠይቅ እንደነበርና ባለፉት ስርዓቶችም ጭምር ይህን መብቱን ለማስከበር ሲል እስከ ሕይወት መስዋዕትነት የከፈሉ በርካታ ጀግኖች እንዳሉት አስታው