የሀይማኖትን ካባ ለብሶ በሀዋሳ ነዋሪዎች ላይም ሆነ በሲዳማ ብሔር ላይ የተሳሳተ መልዕክት ለማስተላለፍ የሚደረግ ማንኛውም ሙከራ ይቁም! ፖስተር ዮናታን ምን ነካው?
ፖስተር ዮናታን ምን ነካው? ፖስተር ዮናታን ምን ነካው? :::::::::::::::::::::::::::::::::::::: የማር-ሲል ቴለቭዥን ፖስተር ዮናታን መልካም ወጣት 2010 በምል በ5 ዙር 25,000 ወጣቶችን እያሰለጠነ ነው፡፡ ብያንስ አስተያየት ሳልሰጥ አይቼ እንዳላየ ማለፍ አልቻልኩም ፡፡ ነገሩ ወዲህ ነው ዛሬ ፍተ ልውጥ የሆኑ ወጣቶች "ዘረኝነትን እፀየፋለሁ!" በሚል በኦሬንጅ ቲ-ሸርት ሀዋሳን አጥለቀለቀዋታል፡፡ ታዲያ ምን ችግር አለው? ችግሩ ግልፅ ነው፡፡ ከወር በፊት በተቀነባበረ ሴራ በሀዋሳ ከተማ በሲዳማና ወላይታ መሀል ግጭት ተቀስቅሶ የሰው ህይወት ጠፍቷል ፡፡ የሲዳማ ልጆች ወላይታወቹን ስያጠቁ የሚያሳይ የተቀነባበረና በጥንቃቄ የተሰራ ቭድዮ በመላው አለም ተሰራጭቷል ፡፡ በሁለቱም ወገኖች የሰው ህይወት ብጠፋም ፣ በአንድ ወገን ብቻ ግድያ እንደተፈፀመ ተደርጎ ለማሳየት ተሞክሯል ፡፡ ከሶዶ ዩኒቬርስቲ ሴት እህቶቻችን ከፎቅ ላይ ስወረወሩና በሳንጃ ተወግተው ስገደሉ ፣ ከቤት ተጠርተው በወላይታ ተወላጅ ፖሊሶች ተደብድበው ስገደሉ የሚያሳይ ቭድዮ አልተቀረፀም፡፡ ሌላም የሲዳማ ብሔር ዘረኛ እንደሆነና በውስጡ ያሉትን ብሔሮች እንደምያጠቃና እንደምያባርር ተደርጎ ተቀነባብሯል፡፡ በጣም ያሳዝናል የሲዳማ ብሔር በፍፁም ዘረኛ የሚባል አይደለም ፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ ከየትኛውም የተሻለ ሁሉንም አቅፎ በሰላም የሚኖር ብሔር ነው እንጂ፡፡ ስበደል እራሱ "ዲአፍኒ" ሳይል ለውሳኔ አይቸኩልም፡፡የሀዋሳ ከተማ ከ70 ብሔረሰብ በላይ በውስጣ ይዛ የፍቅር ከተማ የተባለችው ለምን ሆነና ነው ? ለምሊኔም የኖረበትን ምድር የእኛ ነው እስክባል ታግሷል፡፡ ዛሬ ላይ ሀዋሳና ሲዳማ ውስጥ ዘረኝነት እንዳለ ለማስመ