Ethiopian Airlines Group, the largest aviation group in Africa, inaugurates a new aviation training center in the city of Hawassa. The new aviation training center in Hawassa will serve as the second campus for Ethiopian Aviation Academy and will currently be providing pilot trainee programs. The facility accommodates different types of classrooms, three training simulators, three aircraft parking and workshop hangars, trainees’ and instructors’ dorm rooms, a cafeteria and sports ground for various sport types. Ethiopian Aviation Academy had been providing aviation trainings at its base campus in Addis Ababa to trainees from different parts of the world. The new training center will enable the academy to accommodate more trainees. Regarding the new Aviation Academy campus Ethiopian Airlines Group CEO Mr. Mesfin Tasew said “We are truly happy to see the inauguration of our Aviation Academy second training center in Hawassa. As Africa’s giant in the aviation industry, we are determine
(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሀዋሳ ከተማ ያስገነባው የአቪዬሽን ማሰልጠኛ ማዕከል ተመርቆ ተከፈተ፡፡ ማዕከሉን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ መርቀው ከፍተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ እንዳሉትም÷የሀዋሳ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በአጭር ግዜ ውስጥ ተደራጅቶ ይህን ማሰልጠኛ ተቋም ማቋቋሙ የሚበረታታ ነው። ወደ ክልሉ የሚመጡ ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎችና እንግዶች የዚህ አየር መንገድ ተጠቃሚ መሆናቸው በመግለፅ የተለያዩ ማስፋፊያዎች እንዲሰሩ ጠይቀዋል። የክልሉ መንግስትም ተቋሙ ለሚፈልገው ትብብር ከጎኑ እንደሆነ ማረጋገጣቸውን ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ በስነ ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ግርማ ዋቆ፣የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስን ጣሰው፣ የሲዳማ ክልል የስራ ሃላፊዎችና የኢትዮጵያ አቬሽን አካዳሚ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።